ማነው ህጋዊ ፓትርያርክ?
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪክ ዘኢትዮጵያ ወይስ
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ............... ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ???
ለምን?
በስደተ ያለው ህጋዊ ሲኖደስና
በሃግር ወስጥ ያለው ሲኖዶስ
ቢታረቁ ይሻላል ወይስ ባይታረቁ ለምን???
እስቲ በነጻነት እንነጋገር የሚመስላችሁንና የሚሰማችሁን ጻፉ
Monday, January 31, 2011
KING ( እርስ በእርሳችን እንዋደድ )(ዘማሪ ናፍቆት ገበየሁ)
እርስ በእርሳችን እንዋደድ
ከተከበረበትና ዘወትር ከሚመሰገንበት የንግስና መንበር እራሱን አዋርዶ ወደ ምድር መቶ ሰው ተብሎ በተፈጠረው አካል በድንግል ማርያም ወስጥ አድሮ መወለጃ ቦታ ሳይመርጥ በበረት ተወልዶ እንደማናችንም በልጅነት አድጎ በወጣትነት ዘመኑ ህይወቱን የስብከትና የትምህርት ህይወት አድርጎ ብዙ ነገር አስተምሮን በዕለተ አርብ ደሙን አፍስሶ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እዳችንን አጥቦ ሞታችንን የገደለ እሱ ኢየሱስ ሞዓ አንበሳ ነው።
እስቲ እያንዳንዳችሁ ይሄንን ጽሁፍ የምታነቡ ሁሉ በጌታ ስም ይመጠይቃችሁ አንድ ነገር አለ። እራሳችሁን አንድ ጥያቄ ጠይቁ? ኢየሱስን አውቀዋለሁ? ወይስ ኢየሱስን እኖረዋለሁ? ኢየሱስን ማወቅ ማለት-- ኢየሱስ የአማልክት አምላክ የቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን አለምን ሊያድን እንደመጣ በከብቶች በረት ተወልዶ በዕለተ አርብ እንደተሰቀለ ሃያል እንደሆነ ፍቅር እንደሆነ ወዘተ… በአፋችን ማውራት በቻ ኢየሱስን ማወቅ ይባላል።
ኢየሱስን መኖር ማለት ግን ከላይ የተጠቀሱን ሁሉ አምኖ ጌታን መስሎ በዚህ አለም መኖር ነው። ጌታን መስሎ በዚህ አለም መኖር ማለት። የተራቡ እያበሉ, የተጠሙ እያጠጡ, የታረዙ እያለበሱ, የታሰሩ እየጠየቁ, ያዘኑትን እያጽናኑ, ሲበድሉን ይቅር እያልን, ሰዎችን በፍቅር አይን እንዲሁም በፍቅር ህሊና እየተመለከትን, ለነሱ በመጸለይ, ያለንን በማካፈል, ወንድሞቻችንን በመውደድ, ባለመለያየተ, እርስ በዕርስ በመከባብር, በጾም በጸሎት በመበርታት, ከክፋት በመራቅ, እራሳችንን ዝቅ በማድረግ, የሚጠሉንን በመውደድ, የሚረግሙንን በመመረቅ, የወንድሞቻችንን ሃጥያት በመሸፈን, ባለመግደል, ባለመዋሽት, ባለመስረቅ, እናት አባቶቻችንን በማክበር, ክርስትናን ለዓለም በመስበክ እንዲሁም ጌታ ያላደረጋቸውንና የማይወዳቸውን ነገሮች ሁሉ ላለማድረግ ወስነን በትግል ዓለም በፍልሚያ መኖር ነው።( በትግል ወስጥ ሁሌ ማሸነፍ የለም መውደቅ መነሳት ይበዛል ነግር ግን ከበረታን የድል ጌታ ድልን ለኛ ይሰጠንና በድል ፍልሚያችን ይጠናቀቃል ማለት ነው።)
በታለቁ ፍልሚያ ኢየሱስ ክርስቶስ ከእኛ ከቶ አይርቅም ስለዚህ ልባችን ቆርጦ ከተነሳ አሸናፊዎች ነንና አንበገርም እስቲ ሁላችንንም ሁሉንም እንኳን ማረግ ቢያቅተን የበጎ ነገር ዝርዝር አውጥተን እመኝታ ቤታችን ግርግዳው ላይ እንለጥፈው እስቲ ሁሌ ማታ ማታ እራሳችንን እንፈትን ስንት ጥሩ ነገር እንደሰራን ስንት ጌታን የሚያወርድ ነገር እንደሰራን ያን ግዜ የእምነታችን ጥንካሬ እናውቃለን። ምን ግዜም እውነተኛ እምነት ባለበት ሁሉ እውነተኛ ታለቅ የጽድቅ ስራ አለ። በአፍ ላይ የታተመ እምነት ግን በስራው ማንነቱ ይጋለጣል እና እባካችሁ ውለታ የዋለልንን ጌታ አንበድለው እኛ እርስ በዕርሳችን በተዋደድን ቁጥር ጌታ ይከብራል ከዛ ውጪ አጠገባችን ያለውን ወንድማችንን እየበደልን ጌታን እናከብራልን እናመለካለን የምንል ከሆነ ውሸታሞች ነን ውሽት ደሞ ሃጢያት ነው የሃጥያት ብዛት ደሞ ሞትን ትወልዳለች።
ክርስቲያኖች እስከ መቼ ነው እርስ በዕርሳችን እገሌ የእገሌ እምነት ተከታይ እገሌ የእገሌ እምነት ተከታይ እያልን ክርስቶስን ደጋግመን የምንሰቅለው። ይብቃ አይሁድ ጌታን የሰቀሉት ይበቃል እኛ ክርስቲያኖች የንጉስ ልጆች ነን ሃይማኖት መለዋወጥ አይደለም የሚያድነው እራስን መለወጥ እንጂ ሁላችንም ያለፈወን ትተን ወደጽድቅ ህይወት እንመለስ ጌታ የኮራብንና ይመካብን ዘንድ እስከመቼ እናዋርደዋለን እስከመቼ??? በትዕግስቱ ብዛት ምህረቱ ቢበዛልን ልባችን ጌታ የለም ብሎ በጌታ ላይ እስኪገዳደር ድረስ ዝም አልነው። ሁላችንም በየጓዳችን የራሳችንን ችግር ሳንፈታ የቤተ ክርስቲያን ችግር ለመፍታት እንሯሯጣለን በሽተኛ በሽታን ሊያክም አይችልም መጀመሪያ ከበሽታው መዳን አለብን በሽታን ለማከም ወይም ለማጥፋት ከፈለግን በሁሉም የክርስትና እምነት ድርጅቶች ወስጥ ችግር አለ ለምን ይሆን በጌታ ቤት ችግር አበክሮ የበዛው ለምንድነው ሁላችንም ክርስቲያኖች ከሆንን እርስ በዕርሳችን የምንባላው የጥቅምና የቅናት ችግር ካልሆነ በስተቀር ሁላችንም እንደስርዓታችን ጌታን እናክብረው። ክርስቲያን ክርስቲያኑን ማሳደድ ይብቃ።
የጌታ ልጆች ገና ብዙ ስራ ይጠበቅብናል ሌሎች ከክርስትና ውጪ ያሉ አማኞች የኛን እርስ በዕርስ መበላላት ሃሰተኛነት ጥቅመኝነት ከሩቅ ቆመው በመመለከት ሞቶ ህይወት የሰጣቸውን ኢየሱስን ሳንሰብክላቸው እርቀውን ወደሌላ ሞት ይሄደሉ ታዲያ ሊዚህ ሁሉ ነፍስ በሜዳ መቅረት ማን ይሆን ተጠያቂው ኦርቶዶክስ? ካቶሊክ? ፕሮቴስታንተ? ማነው??? እኔ ልንገራችሁ ሁላችንም ነፍሰ ገዳዮች ነን።
ወንድሞችን ከቤተ ክረስቲያን ለማራቅ ያራሳችን የሆነ ሰነድ/ድሪቶ በመደረት በየጎራው ተከፋፍለን የራሳችንን አዚም መርዝ እንረጫለን በኛ ጨዋነት ደም የተከፈለለት ነፍስ ፍጹም ሜዳ ላይ ይቀራል እያንዳንዳችን ለወንድሞች መጥፋት እዳ አለብን። እኔ ከማውቀውና ከምከተላት ከኦርቶዶክስ ቤት ልነሳና የማውቀውን ልናገር። የቤተ ክርስቲያኗ ሊቃውንት አባቶች ወንጌልን ስለሰበኩ እውነት ስለተናገሩ እንደ ጠላት እየታዩ ስም በሌላቸው ስብስቦች ስም እየተሰጣቸው ግማሾቹ በስውር እየተገደሉ ግማሾቹ በመርዝ እየተገደሉ ግማሾቹ ዛሬም ድረስ ስለ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ ወንጌል በመስበካቸው እንደ ሃጥያተኛ እየታዩ በሃሰት ይከሰሳሉ።
የዲያቢሎስ ልጆች ከሃሰት ውጪ እውነትን አያውቁም የበረቱት አባቶች በርትተውና ጠንክረው በጽናት ዛሬም ስለ ክርስትናቸው ቆመዋል ጌታም ከብሮባቸው ስሙ ከፍ ከፍ ብሏል። ወዳጄ ሰው ሰወን ቢያከብረው ባያከብረው ዋጋ የለውም እግዚአብሔር ብቻ አይጣልህ። እግዚአብሔር እነዚህን አባቶች ከቤተ ክርስቲን ስላላጠፋ ዛሬም በስደቱ ዓለም ተዋህዶ በህይወት አለች ነገር ግን የፉኝት ልጆች ዛርም እንደ ቀድሞው ልክ እንደ አባታቸው እውነተኞ አባቶችን ሰኮና ለመቀጥቀጥ ያደባሉ ነገር ግን ዲያቢሎስ ከዕግራቸው በታች ስለሆነ ታላቁን ስም ይዘው ሲነሱ ድምጥማቱ ይጠፋል ከአባቶቻችን ጋር ያለው ጌታ ከሁሉም ይበልጣልና ከምድራዊው ፍርሃት አባቶቻችን ነጻ ናቸው። ይብላኝ ሳታድጉ ያደጋችሁ ለሚመስላችሁ ወጣቶች ይብላኝ ሳትማሩ የተማራችሁ ለሚመስላችሁ ወጣቶች ቀኑ ይመሽና እንተዛዘባለን። ምንም ቢሆን የጌታ ደም ለእናንተም ነውና የፈሰሰው እባካችሁ አባቶች በሞት ሳይጠሩ እግራቸው ላይ ወድቃችሁ ይቅርታ ጠይቁ ይህ ወንድማዊ ምክሬ ነው። ይህቺ ቀን ታልፍና ወይኔ ይመትሉበት ቀን ይመጣል።
እንዲሁም በሌሎች የክረስትና እምነት ውስጥ ያላችሁ እባካችሁ የተዋህዶን ቤተ ክርስቲያን ለቀቅ አድግጓትና ስለራሳችሁ የእምነት ድርጅት ተጨነቁ። ክርስቲያኖችን ክርስቲያን ለማረግ ከምትሽቀዳደሙ ያላመኑትን ያልተጠመቁትን ሰብካችሁ ወደ ክርስትና ለውጡ ያን ግዜ እውነተኛ ትባላላችሁ። ነገር ግን ከተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምን አይነት አዚም እንደያዛችሁ ባይገባኝም ዛሬም እንደጥንቱ ይህችን ቤተ ክርስቲያን እንደ ጠላት ታሳድዷታላችሁ የሰማይ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ማስተዋልን ይስጣችሁ እስከዛሬም ላጠፋችሁት ጥፋት ይቅርታውን ያብዛላችሁ።
እንግዲህ ሁላችንም እርስ በዕርሳችን እንከባበር እንዋደድ እንረዳዳ እርስ በዕርስ መበላላትና መመቀኛኘት ይብቃ። በዓለማችን ውስጥ ዛሬም ብዙ ያላመኑ ወንጌል ያልተሰበከላቸው አሉና እነሱን ህይወት ወደሆነው ጌታ እናምጣቸው አምነውና ተጠምቀው ይድኑ ዘንድ እንትጋ። የታረሰውን ማሳ ትተን ያልታረሰውን ማሳ እንረስ በታረሰው እርሻ ላይ እንክርዳድ ከመዝራት ጌታ ይጠብቀን። የሰማይ አምላክ ለሁላችንም ማስተዋልን ይስጠን እርስ በዕርሳችን ስንበላላ የክረስትና ጠላቶች እንዳይውጡን አብልጠን እንጨነቅ።
ደሙን ከፍሎ በደሙ የዋጀን ጌታ በደሙ ሰላምንና ፍቅርን ያድለን
ክርስትናችንን ይጠብቅልን።
(የሃጥያቴን ብዛት ሳትመለከት ይችን ቀን ቀድሰህ የሰጠኸኝ ጌታ ስምህ ለዘለዓለም የተባረከ ይሁን)
ይቆየን
Saturday, January 29, 2011
KING ( ጌታ ግን እሰከበደላችን ወደደን ዘማሪ ናፍቆት ገበየሁ)
ከእለታት አንድ ቀን አንድ እግዚአብሔርን በጣም የሚወድና የሚያመለክ ሰው ነበረ። የዚህ ሰው አምልኮት ከሁሉም ሰው የበለጠና የሚገርም ነበር። ብዙ በሱ እምነት ስር ያሉ ችግረኞች ወደሱ በመጡ ጊዜ በደንብ ተቀብሎ አስተናግዶ የሚገባቸውን ሀሉ አድርጎ ይሸኛቸው ነበር። ከእምነቱ ጥንካሬ የተነሳ አንድ ነገር በፈለገ ጊዜም ሆነ በከፋው ጊዜ እግዚአብሄርን በግልጽ እስኪያናግረው ድረስ የበቃ ሰው ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የ60 አመት አዛውንት መንገድ ላይ ይደክማቸው እና ወደእሱ ቤት ሄደው ለማረፍ ይጠይቁታል እሱም በጣም ከመደሰቱ የተነሳ እሱ ቤት እነዲያድሩ ይለምናቸውና ያለውን ሁሉ ያደርግላቸውና ቁጭ ብለው ይጨዋወታሉ በመጨረሻም እኩለ ሌሊት ላይ ለመተኛት ሲዘጋጁ ያሰው ለሰውየው መጽሃፍ ቅዱስ አምጥቶ ይሰጣቸዋል አንብበው እንዲተኙ። በዚያም ወቅት ያልጠበቀውና ሊያመነው ያልቻለው ነገር ተከሰተ ሽማግሌው እጅግ በመናደ የሰጣቸውን መጽሃፍ ቅዱስ ውረወሩበትና ደሞ ምን እንዳደርገው ነው የሄን የክርስቲያን መጽሀፍ የምትሰጠኝ አሉት። እሱም በጣም ከመበሳጨቱ የተነሳ በዛ በምሽት እኛን ሽማግሌ ሰውዬ ጎትቶ ከቤቱ አውጥቶ እመንገድ ላይ ጣላቸውና ሰደባቸው።
ወደቤቱም ገብቶ እግዚአብሔርን በማማረር ለምን የማያምን ሰው ቤቴ አመጣህብኝ ብሎ ጮሆ ጠየቀው። እግዚአብሔርም በነገሩ ፍጹም በመደነቅ እንዲህ ብሎ ጠየቀው ለመሆኑ ከቤትህ አውጥተህ መንገድ ላይ በዚህ በጨለማ የጣልካቸው ሽማግሌ ስንት አመታቸው ነው? ሰውየውም 60 ብሎ መለሰ። እግዚአብሔርም እንዲህ አለው እኔ እኚህን ሽማግሌ ለ60 አመት ተሸክሜአቸው ኖሬአለሁ አንተ ግን ለአንድ ቀን መሸከም አቃተህ አለውና በማዘን ተሰውሮት ሄደ።
ይቆየን
Friday, January 28, 2011
KING ( የሰው ክፋት)( ዘማሪ ናፍቆት ገበየሁ)
ከዕለታት አንድ ቀን
ሰው፡ እባብ፡ አይጥ፡ እና ዝንጀሮ ተያይዘው መንገድ ይሄዳሉ። ካሰቡበትም ሳይደርሱ ይመሽባቸዋል ከዚያም ወደ አንድ ሰውዬ ቤት ይሄዱና ተራ በተራ እንዲያሳድራቸው ይጠይቁታል በመጀማሪያ ሰውየው ሄዶ እንዲህ አለው እባካችሁ እዚህ ቤት የመሸበት የማታ እንግዳ ማደሪያ ፈልጌ ነበር ሲል ባለቤቱ ብቅ ብሎ ውይ ምን ችግር አለ ደሞ ለሰው ብሎ አቅፎ ስሞ አስገባውና ማደሪያ ሰጠው። በመቀጠልም ዝንጀሮ ወደ ሰውየው ቤት ሄዶ ሰውየው እንዲያሳድረው ጠየቀ ሰውየውም ዝንጀሮውን እህሉን እንዳይነካበት በማስጠንቀቅ ማደሪያ ቦታ ሰጠው። ከዚያም አይጥም በተራዋ ሄደች ለሷም እንደ አቅሟ ትንሽዬ ቦታ እበሩ አጠገብ ተሰጣትና ከዛ ቦታ እንዳትንቀሳቀስ ማስጠንቀቂያ ተነገራት። በመጨረሻም የፈረደበት እባብ እንደሌሎቹ እሱም ባቅሙ ማደሪያ ሲጠይቅ ሰውየው በቁጣ አንተ ክፉ ደሞ አንተን እቤቴ ላሳድር ብሎ ሰደበው እባብ ግን አይ ብከፋ ብከፋ ከሰው አልከፋ በማለት ማደር ስላልተፈቀደለት በሃዘን እዛው ውጪ በሩላይ እየበረደው አደረ። በነጋታው ሁሉም ከእንቅልፋቸው ተነስተው መንገዳቸውን ቀጠሉ። እንዲሁ በአንጻሩ አንድ ቀን ይሄ እነዚህን ሁሉ የተቀበለና ሁሉንም እንደ ስሜቱ ያስተናገደ ሰው ሃብቱ ሁሉ ጠፍቶበት ደህይቶ የሚበላው አቶ ተቸግሮ መንገድ ላይ ሲሄድ ያን ጊዜ የተቀበላትን አይጥ አገኛት እና እንዲህ አላት አይጥ እንደምን አለሽ? አስታወሺኝ? እሷም በመመለስ አዎ አስታወስኩህ ሰው እንደምን አለህ ምነው በሰላም ነው አለችው እሱም ይደረሰበትን ሁሉ ከነገራት በሃላ በነገሩ በጣም በማዘኗ መርዳት ስለፈለገች ቆይ እዚህ ጋር ጠብቀኝ ብላ ሄዳ ከሰው ቤት ወርቃ ወርቅ ሰብስባ አምጥታ ያሄንን ሸጠህ ሰው ሁን ብላ ሰጠችውና ተሰናብታው ሄደች። አይጥ ብድሯን በምትችለው መንገድ ከፍላ እነደሄደች ያን ግዜ በቤቱ የተቀበለውን ሰው አገኘው እሱም ያንን ሰው አስታወስከኝ ብሎ ጠየቀው ያ ውለታ የተዋለለት ሰው ግን ውለታ የዋለለትን ሰው አላስታወሰውም ከብዙ ንግግር በሃላ አስታወሰው እሱም የደረሰበትን ችግር ሀሉ ነገረው እሱም በል መንም የለኝም ልረዳህም አልችልም ነገር ግን እሱን የያዝከውን ወርቅ የምትሸጥበት ቦታ ልውሰድህ ይለውና ወርቁን ተቀብሎ ይይዝለትና አብረው ይሄዳሉ ብዙ ከተጋዙ በሃላ ያን ምሲኪን ሰው ወደ ገደል ገፍትሮ ከቶ ወርቁን ይዞበት ይሮጣል።
ያ ምስኪን ሰው ተገለባብጦ ገደል ወስጥ ይወደቃል በድንገትም ያን ግዜ ውለታ የዋለለትን ዝንጀሮ ያገኘዋል ሰው ያደረገውን ከሰማ በሃላ በጣም በማዘን ዝንጀሮ ምንም ሊረዳው ስላልቻለ እንደምንም ብሎ ከጉድጋድ ውስጥ ያወጣውና በሃዘን ይሸኘዋል ያው ዝንጀሮም በሚችለው መጠን ብድሩን መለሰ። ከብዙ መንገድ በሃላ ያሰው እባብን ያገኘውና እነዲህ ይለዋል እባብ እንምን አለህ? አስታወስከኝ ሲለው እባብ በፍጥነት አዎ አስታወስኩህ አንተ ያን ጊዜ ክፉ ብለኸኝ ውጪ ያሳደርከኝ ሰው ነህ አይደል ብሎ ጠየቀው። ሰውየውም አዎ ብሎ መለሰለትና ሰው የደረገውን እና ሌሎቹ የከፈሉትን ውለታውን ሲነግረው እባብ በማዘን ያን ግዜ ብከፋ ብከፋ ከሰው አልከፋም አላለኩህም አለውና በል እኔ ምንም የለኝም ግን በአንድ ነገር እረዳሃለሁ እዛ ማዶ ጋራ ያለ አንድ ሃብታም ሰው አንድ የሚወዳትን ለጁን ነገ ይድራል እኔ ላንተ መርዜን እሰጥህና ሄጄ እሷን እነድፋታለሁ ከዚያም አንተ መርዙን ይዘህ መተህ እሷን ታድናታልህ አባቷም ደስ ይለዋል ይለውና በነጋታው መርዙን ሰቶት ይሄድና ልጅቷን ይነድፋታል ከዚያም አባቷ ልጄ ልትሞትብኝ ነው ብሎ ሲጨነቅ ልጁን ያድነለታል ከዚያም አባትየው በደስታ የሃብቱን እኩሌታ በእባብ ምክንያት ይሰጠዋል ስለዚህ የተናቀውና የተጠላው እባብ ታላቁን ቁም ነገር ላልተዋለለት ውለታ መለሰ። የተከበረው የሰው ልጅ ግን የተዋለለትን ውለታ በክፋት ለውጦ እራሱን አዋረደ።
ማስተዋልን ይስጠን እግዚአብሔርን እንፍራ
ይቆየን
ሰው፡ እባብ፡ አይጥ፡ እና ዝንጀሮ ተያይዘው መንገድ ይሄዳሉ። ካሰቡበትም ሳይደርሱ ይመሽባቸዋል ከዚያም ወደ አንድ ሰውዬ ቤት ይሄዱና ተራ በተራ እንዲያሳድራቸው ይጠይቁታል በመጀማሪያ ሰውየው ሄዶ እንዲህ አለው እባካችሁ እዚህ ቤት የመሸበት የማታ እንግዳ ማደሪያ ፈልጌ ነበር ሲል ባለቤቱ ብቅ ብሎ ውይ ምን ችግር አለ ደሞ ለሰው ብሎ አቅፎ ስሞ አስገባውና ማደሪያ ሰጠው። በመቀጠልም ዝንጀሮ ወደ ሰውየው ቤት ሄዶ ሰውየው እንዲያሳድረው ጠየቀ ሰውየውም ዝንጀሮውን እህሉን እንዳይነካበት በማስጠንቀቅ ማደሪያ ቦታ ሰጠው። ከዚያም አይጥም በተራዋ ሄደች ለሷም እንደ አቅሟ ትንሽዬ ቦታ እበሩ አጠገብ ተሰጣትና ከዛ ቦታ እንዳትንቀሳቀስ ማስጠንቀቂያ ተነገራት። በመጨረሻም የፈረደበት እባብ እንደሌሎቹ እሱም ባቅሙ ማደሪያ ሲጠይቅ ሰውየው በቁጣ አንተ ክፉ ደሞ አንተን እቤቴ ላሳድር ብሎ ሰደበው እባብ ግን አይ ብከፋ ብከፋ ከሰው አልከፋ በማለት ማደር ስላልተፈቀደለት በሃዘን እዛው ውጪ በሩላይ እየበረደው አደረ። በነጋታው ሁሉም ከእንቅልፋቸው ተነስተው መንገዳቸውን ቀጠሉ። እንዲሁ በአንጻሩ አንድ ቀን ይሄ እነዚህን ሁሉ የተቀበለና ሁሉንም እንደ ስሜቱ ያስተናገደ ሰው ሃብቱ ሁሉ ጠፍቶበት ደህይቶ የሚበላው አቶ ተቸግሮ መንገድ ላይ ሲሄድ ያን ጊዜ የተቀበላትን አይጥ አገኛት እና እንዲህ አላት አይጥ እንደምን አለሽ? አስታወሺኝ? እሷም በመመለስ አዎ አስታወስኩህ ሰው እንደምን አለህ ምነው በሰላም ነው አለችው እሱም ይደረሰበትን ሁሉ ከነገራት በሃላ በነገሩ በጣም በማዘኗ መርዳት ስለፈለገች ቆይ እዚህ ጋር ጠብቀኝ ብላ ሄዳ ከሰው ቤት ወርቃ ወርቅ ሰብስባ አምጥታ ያሄንን ሸጠህ ሰው ሁን ብላ ሰጠችውና ተሰናብታው ሄደች። አይጥ ብድሯን በምትችለው መንገድ ከፍላ እነደሄደች ያን ግዜ በቤቱ የተቀበለውን ሰው አገኘው እሱም ያንን ሰው አስታወስከኝ ብሎ ጠየቀው ያ ውለታ የተዋለለት ሰው ግን ውለታ የዋለለትን ሰው አላስታወሰውም ከብዙ ንግግር በሃላ አስታወሰው እሱም የደረሰበትን ችግር ሀሉ ነገረው እሱም በል መንም የለኝም ልረዳህም አልችልም ነገር ግን እሱን የያዝከውን ወርቅ የምትሸጥበት ቦታ ልውሰድህ ይለውና ወርቁን ተቀብሎ ይይዝለትና አብረው ይሄዳሉ ብዙ ከተጋዙ በሃላ ያን ምሲኪን ሰው ወደ ገደል ገፍትሮ ከቶ ወርቁን ይዞበት ይሮጣል።
ያ ምስኪን ሰው ተገለባብጦ ገደል ወስጥ ይወደቃል በድንገትም ያን ግዜ ውለታ የዋለለትን ዝንጀሮ ያገኘዋል ሰው ያደረገውን ከሰማ በሃላ በጣም በማዘን ዝንጀሮ ምንም ሊረዳው ስላልቻለ እንደምንም ብሎ ከጉድጋድ ውስጥ ያወጣውና በሃዘን ይሸኘዋል ያው ዝንጀሮም በሚችለው መጠን ብድሩን መለሰ። ከብዙ መንገድ በሃላ ያሰው እባብን ያገኘውና እነዲህ ይለዋል እባብ እንምን አለህ? አስታወስከኝ ሲለው እባብ በፍጥነት አዎ አስታወስኩህ አንተ ያን ጊዜ ክፉ ብለኸኝ ውጪ ያሳደርከኝ ሰው ነህ አይደል ብሎ ጠየቀው። ሰውየውም አዎ ብሎ መለሰለትና ሰው የደረገውን እና ሌሎቹ የከፈሉትን ውለታውን ሲነግረው እባብ በማዘን ያን ግዜ ብከፋ ብከፋ ከሰው አልከፋም አላለኩህም አለውና በል እኔ ምንም የለኝም ግን በአንድ ነገር እረዳሃለሁ እዛ ማዶ ጋራ ያለ አንድ ሃብታም ሰው አንድ የሚወዳትን ለጁን ነገ ይድራል እኔ ላንተ መርዜን እሰጥህና ሄጄ እሷን እነድፋታለሁ ከዚያም አንተ መርዙን ይዘህ መተህ እሷን ታድናታልህ አባቷም ደስ ይለዋል ይለውና በነጋታው መርዙን ሰቶት ይሄድና ልጅቷን ይነድፋታል ከዚያም አባቷ ልጄ ልትሞትብኝ ነው ብሎ ሲጨነቅ ልጁን ያድነለታል ከዚያም አባትየው በደስታ የሃብቱን እኩሌታ በእባብ ምክንያት ይሰጠዋል ስለዚህ የተናቀውና የተጠላው እባብ ታላቁን ቁም ነገር ላልተዋለለት ውለታ መለሰ። የተከበረው የሰው ልጅ ግን የተዋለለትን ውለታ በክፋት ለውጦ እራሱን አዋረደ።
ማስተዋልን ይስጠን እግዚአብሔርን እንፍራ
ይቆየን
Thursday, January 27, 2011
KING (ነጻነት(ክፍል1) መምህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት
ነጻነት የሰው ፍላጎት ብቻ ሳይሆን የሰው ተፈጥሮውም ነው። እግዚአብሔር በነጻነት ውስጥ ያስቀመጠው ታላቅ ምሥጢር አለ። ይህ የእግዚአብሔር ጥበብ እጅግ
በጣም አስደናቂ ነው። ማነኛውም የሰው ልጅ እውቀትና ችሎታ በሥራ ላይ ውለው ለሰው ጥቅም የሚሰጡት በዚህ በነጻነት ምሥጢር ነው።
ነጻነት በእግዚአብሔር መንፈስ የተሰጠ የሰው ማንነት ነው። ሰው ነጻ ፍጡር መሆኑን የሚያንጸባርቀው ገና ሲወለድ ጀምሮ ነው። ሕጻናት አቅም ካላነሳቸው በቀር
ዝም ብለው ምቀመጥ አይችሉም መሮጥ መጫወት ይፈልጋሉ እናት እና አባት እነርሱን ለመቆጣጠር ሲሞክሩ ተቃውሞአቸውን በለቅሶ ይገልጣሉ። ይህ ሁኔታ የነጻነት
ፍላጎት በትምህርት ወይም በአካባቢ ሁኔታ የሚገኝ ሳይሆን በተፈጥሮ በውስጣችን ያለ የእግዚአብሔር ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት ነው።
በዓለም ላይ ታላላቅ የርስ በርስ ጦርነቶች ተደርገዋል ፤ በየጊዜው የብዙ ሕዝብ ደም ብዙ ጊዜ ፈሶአል እየፈሰሰም ነው የሕዝብ አመጽ በየሀገሩ ይካሔዳል አብዛኛው
ምክንያት ግን ነጻነት ነው።
ነጻነትን በጣም የሚፈሩ ሰዎች ብዙ አፈና ሲያደርጉ እየነኩ ውይም እያበላሹ ያሉት የእግዚአብሔርን ምሥጢር ወይም የሰውን ዋና ነገር ሞሆኑን አይገንዘቡም።
አምባ ገነኖች መጨረሻቸው ሳያምር የቀረው የነጻነትን ምሥጢር ሳያውቁ በመቅረታቸው ነው።
ነጻነት ትልቅ ዋጋ ያስከፍላል ፤ ነጻነት እስካሁን ድረስ ያለደም ተግኝቶ አያውቅም መንፈሳዊው ነጻነት እንኳ የተገኘው በደም ነው። ለምሳሌ ፤ እስራኤላውያን
ከፈርዖን ሁለንተናዊ አገዛዝ ነጻ የወጡት ነውር የሌለለበት በግ ታርዶ ደሙ በር ላይ ከተረጨ [ከተቀባ] በኋላ ነበር። እንዲሁም ማነኛውም ኃጢአተኛ ከበደሉ ነጻ
ሊሆን የሚችለው ስለበደሉ ያቀረበው መሥዋት ከተሠዋ በኋላ ነው።
ነጻነት እንዲሁ በዋዛ የምናወራው ነገር አይደለም ፤ በነጻነት ምክንያት በዓለም ላይ ብዙ ደም ፈሷል። ነጻነት ይህን ያህል ዋጋ የሚያስከፍል ለምን ይሆን? ብለን
ብንመረምር በሰው ውስጥ ያለ መታፈን የማይችል የእግዚአብሔር ምሥጢር ስለሆነ ነው ማለት ይቻላል።
እንግዲህ ማህበራዊ ነጻነታችንን በፖለቲካ ታጋዮች ፤ በሰባዊ መብት ተሟጋቾች በጠብመንጃ እና በራሳችን ጥረት ልናገኝ እንችላለን እውነተኛው የሕይወት ነጻነት
የሚገኘው ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው። ሰው የነጻነት ጥያቄው በትክክል ተመልሶለት እረፍት የሚያገኘው ግን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ
ሲደርስ ነው። በሰው ውስጥ ያለው የእግዚአብሔር ምስጢር ፤ ትርጉም ወይም ፍቺ የሚያገኘው ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ ነው። በኢየሱስ ክርስቶስ ያልተገኘ
ነጻነት በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ ይምጣ ሌላ ባርነት አለው። በክርስቶስ ነጻ ያልወጣ ሰው ከክፉ ከገዥዎች ነጻ ቢወጣም ዛሬ እንደሚታየው ዓለም የዲያብሎስ
ባሪያ ሊሆን ይችላል። ባርነት ሙሉ ለሙሉ የሚወገደው በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው ። ይህ የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው።
ነጻ አውጭ ነን ሲሉ የነበሩት ሁሉ ዛሬ እጃችንን በአፋችን ላይ አስጭነው እየገዙን ነው። ዲያብሎስ ዓለምን እየገዛ ያለው በባሪያዎቹ በኩል ነው። በነገራችን ላይ
በክርስቶስ ነጻ ያልወጡ ገዥዎች ዕረፍት ያመጡልናል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው። ነጻነት የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው። ያለክርስቶስ ደግሞ ይህን ድንቅ ምሥጢር
ማወቅ መቅመስ አይቻልም።
በክርስቶስ ያለ ነጻነት
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ ወደ ምድር የመጣበት እና ሥጋ ለብሶ የተገለጠበት ምክንያት ነጻ ለማውጣት ነው። ቃሉ እንዲህ ይላል።
“የጌታ መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና ለታሠሩም መፈታትን ፤ ለእውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ
የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል” ሉቃ 4፤19።
እንግዲህ በክርስቶስ ከሦስት ነገሮች ነጻ መውጣት ይቻላል።
1.ከሠይጣን እሥራት ነጻ መውጣት ይቻላል
2.ከኃጢአት
3.በሕግ ከሚመጣ ፍርድ
ከሰይጣን እሥራት ነጻ መውጣት
ብዙ ሰዎች በሰይጣን እሥራት መያዛቸውን አያውቁም ምክንያቱም ሰይጣንን እና አሠራሩን ማስተዋል ስለማይችሉ ነው። ብዙ ጊዜ ሰይጣንን የምናውቀው በጸሎት
አማክኝነት ጮኾ ሲወጣ ብቻ ነው። በሥውር እያሰረ ፈቃዱን እንድናደርግ የሚሠራ የማይጮህ ሰይጣን መኖሩን በሚገባ አስተውለን አናውቅም ። የሰይጣንን ሓሳብ
መቃወም የምንችለው ግን ስትራቴጅውን እና አሠራሩን መገንዘብ ስንችል ነው። ጠላት በየት እና መቼ መምጣት እንደሚችል ካላወቅን ከወጥመዱ መውጣት
አንችልም ጠላትን ማጥቃት የምንችለውም የጠላትን ሁኔታ ስናውቅ ነው። ሰይጣን እኛ አንወቀው እንጂ እሱ ግን እለት እለት ይሰልለናል። በጌታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ ብርሃን ካልኖርን ደግሞ የጨለማውን ሥራ ማወቅ እና ከዚያ የጥፋት መንገድ ማምለጥ አንችልም።
ሐዋርያው ዮሐንስ ስለኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ሲናገር “የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ”ይላል 1ዮሐ3፥9። የድያብሎስ ሥራ
የሠራውም ሆነ ገና ያልሠራው ያለ እግዚአብሔር ልጅ ያለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሊፈርስ አይችልም። ሐዋርያው ጳውሎስ ፤ ሰይጣን በጨለማ ውስጥ እንዴት ያኖረን
እንደነበር ሲገልጥ “በበደላችሁና በኃጢአታችሁ ሙታን ነበራችሁ በነርሱም በዚህ ዓለም እንዳለው ኑሮ በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለቃ
እንደሆነው በአየር ላይ ሥልጣን እንዳለው አለቃ ፈቃድ በፊት ተመላለሳችሁባቸው”ይላል ኤፌ2፥1
ቅ.ጳውሎስ በሰይጣን ፈቃድ የሚመላለሱትን “የማይታዘዙ ልጆች” ይላቸዋል። እንግዲህ የሰይጣን እሥራት ማለት ይህ ነው በሰይጣን ፈቃድ መመላለስ ከሁሉም
የከፋው ባርነት ነው። እንዲህ ዓይነቱ ባርነት፤
_እውነት የሆነውን እንዳናውቅ
_ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ እንድንኖር
_አላማ የሌለው ባዶ ሕይወት እንድንኖር ያደርገናል።
የሰይጣን ሥውር አሠራር ሁለንተናችንን ተቆጣጥሮ የማናውቀውን ነገር እንድናደርግ ማድረግ ነው። አንዳዶችን ደግሞ “ሰይጣን የለም” በሚል ሞኝነት አሳውሯቸዋል።
ሰይጣን ራሱን ካልደበቀ ሥራውን እንደሚያስበው መሥራት ስለማይችል “ሰይጣን የለም በሚል አስተሳስብ” ራሱን ይደብቃል። በዚህ ዘዴው የሐሳብ እውርነትን
በማስፋፋት ራሱን ሳይገልጥ በጨለማ ተደብቆ በሰው ልጆች ላይ ፈቃዱን ሲፈጽም ኖሯል። ቅ.ጳውሎስ “የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው የዚህ
ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ” ይላል 2ቆሮ4፡4
ሰይጣን የሠራው ሥራ ያጠፋው ጥፋት ከጥቂት የእግዚአብሔር ሰዎች በቀር ያስተዋለው ሰው አልነበረም ። የዓለም ብርሃን የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ
ክርስቶስ በሰው ተፈጥሮ[በሥጋና በደም] ሲገለጥ ግን ማንነቱ ተገለጠ ሥራውም ፈረሰበት የሞት አደጋ የነበረባቸው ሰዎችም ነጻ ወጡ። “እርሱ ደግሞ በሞት ላይ
ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር ይኸውም ዲያብሎስ ነው በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሠሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ በሥጋና በደም
ተካፈለ” ዕብ 2፡14 እንዲል።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
ዛሬም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የጠበቀ ኅብረት ከሌለን የሰይጣን ማሠሪያ ከሆነው የጨለማ አስተሳሰብ መውጣት አንችልም። የምናደርገው ሁሉ የተለመደ በመሆኑ
ብቻ እውነት ወይም ሕይወት ያለበት ሊመስለን ይችላል። ዛሬ በወንድሙ ቂም ይዞ ይቅር አልልም ማለት የተለመደ ነው። ከተለያዩ ሴቶችና ወንዶች ጋር ዝሙት
መፈጸም የተለመደ ሆኗል እንደነውር መታየቱም እየቀረ ነው። ዓለማዊነት ስግብግብግብነት ጥላቻ እና መለያየት አመጽ ሁሉ የስልጣኔ አስተሳሰብ እንድሆነ
የሚያስቡ አሉ። ርኩሰት የበዛበት ሁሉ “የሰለጠነው ዓለም ” እየተባለ ይሞካሻል።
በክርስቶስ ብርሃን ሆነን ስንመለከተው ግን ዲያብሎስ በሰው ልጆች ላይ የፈጸመው ከፍተኛ ጥቃት ወይም የርኩሳን መናፍስት ሥውር የጨለማ ሥራ መሆኑን
እናስተውላለን። ይህን ካላስተዋልን ደግሞ ከዚህ አደገኛ እሥራት ነጻ ልንወጣ አንችልም።
ኢየሱስ ክርሥቶስ ከማንኛውም የኃጢአት ሥራ ወይም የግብዝነት ኑሮ ነጻ ማውጣት ይችላል።
ኢየሱስ ክርስቶስ የሰለጠነውንም ሆነ ያልሰለጠነውን ዓልም ከአጋናንንት እሥራት ነጻ ማውጣት ይችላል። ዋናው ነገር ግን ወደ እርሱ ዘወር ማለት ነው ቃሉ እንዲህ
ይላል “ወደጌታ ግን ዘወር ባለ ጊዜ ሁሉ መጋረጃው ይወሰዳል ጌታ ግን መንፈስ ነው የጌታ መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት አለ” 2ቆሮ 3፥16-17። በነጻነት ልንኖር
ክርስቶስ ነጻ አወጣን!!!
ይቀጥላል …..
ነጻነት የሰው ፍላጎት ብቻ ሳይሆን የሰው ተፈጥሮውም ነው። እግዚአብሔር በነጻነት ውስጥ ያስቀመጠው ታላቅ ምሥጢር አለ። ይህ የእግዚአብሔር ጥበብ እጅግ
በጣም አስደናቂ ነው። ማነኛውም የሰው ልጅ እውቀትና ችሎታ በሥራ ላይ ውለው ለሰው ጥቅም የሚሰጡት በዚህ በነጻነት ምሥጢር ነው።
ነጻነት በእግዚአብሔር መንፈስ የተሰጠ የሰው ማንነት ነው። ሰው ነጻ ፍጡር መሆኑን የሚያንጸባርቀው ገና ሲወለድ ጀምሮ ነው። ሕጻናት አቅም ካላነሳቸው በቀር
ዝም ብለው ምቀመጥ አይችሉም መሮጥ መጫወት ይፈልጋሉ እናት እና አባት እነርሱን ለመቆጣጠር ሲሞክሩ ተቃውሞአቸውን በለቅሶ ይገልጣሉ። ይህ ሁኔታ የነጻነት
ፍላጎት በትምህርት ወይም በአካባቢ ሁኔታ የሚገኝ ሳይሆን በተፈጥሮ በውስጣችን ያለ የእግዚአብሔር ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት ነው።
በዓለም ላይ ታላላቅ የርስ በርስ ጦርነቶች ተደርገዋል ፤ በየጊዜው የብዙ ሕዝብ ደም ብዙ ጊዜ ፈሶአል እየፈሰሰም ነው የሕዝብ አመጽ በየሀገሩ ይካሔዳል አብዛኛው
ምክንያት ግን ነጻነት ነው።
ነጻነትን በጣም የሚፈሩ ሰዎች ብዙ አፈና ሲያደርጉ እየነኩ ውይም እያበላሹ ያሉት የእግዚአብሔርን ምሥጢር ወይም የሰውን ዋና ነገር ሞሆኑን አይገንዘቡም።
አምባ ገነኖች መጨረሻቸው ሳያምር የቀረው የነጻነትን ምሥጢር ሳያውቁ በመቅረታቸው ነው።
ነጻነት ትልቅ ዋጋ ያስከፍላል ፤ ነጻነት እስካሁን ድረስ ያለደም ተግኝቶ አያውቅም መንፈሳዊው ነጻነት እንኳ የተገኘው በደም ነው። ለምሳሌ ፤ እስራኤላውያን
ከፈርዖን ሁለንተናዊ አገዛዝ ነጻ የወጡት ነውር የሌለለበት በግ ታርዶ ደሙ በር ላይ ከተረጨ [ከተቀባ] በኋላ ነበር። እንዲሁም ማነኛውም ኃጢአተኛ ከበደሉ ነጻ
ሊሆን የሚችለው ስለበደሉ ያቀረበው መሥዋት ከተሠዋ በኋላ ነው።
ነጻነት እንዲሁ በዋዛ የምናወራው ነገር አይደለም ፤ በነጻነት ምክንያት በዓለም ላይ ብዙ ደም ፈሷል። ነጻነት ይህን ያህል ዋጋ የሚያስከፍል ለምን ይሆን? ብለን
ብንመረምር በሰው ውስጥ ያለ መታፈን የማይችል የእግዚአብሔር ምሥጢር ስለሆነ ነው ማለት ይቻላል።
እንግዲህ ማህበራዊ ነጻነታችንን በፖለቲካ ታጋዮች ፤ በሰባዊ መብት ተሟጋቾች በጠብመንጃ እና በራሳችን ጥረት ልናገኝ እንችላለን እውነተኛው የሕይወት ነጻነት
የሚገኘው ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው። ሰው የነጻነት ጥያቄው በትክክል ተመልሶለት እረፍት የሚያገኘው ግን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ
ሲደርስ ነው። በሰው ውስጥ ያለው የእግዚአብሔር ምስጢር ፤ ትርጉም ወይም ፍቺ የሚያገኘው ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ ነው። በኢየሱስ ክርስቶስ ያልተገኘ
ነጻነት በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ ይምጣ ሌላ ባርነት አለው። በክርስቶስ ነጻ ያልወጣ ሰው ከክፉ ከገዥዎች ነጻ ቢወጣም ዛሬ እንደሚታየው ዓለም የዲያብሎስ
ባሪያ ሊሆን ይችላል። ባርነት ሙሉ ለሙሉ የሚወገደው በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው ። ይህ የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው።
ነጻ አውጭ ነን ሲሉ የነበሩት ሁሉ ዛሬ እጃችንን በአፋችን ላይ አስጭነው እየገዙን ነው። ዲያብሎስ ዓለምን እየገዛ ያለው በባሪያዎቹ በኩል ነው። በነገራችን ላይ
በክርስቶስ ነጻ ያልወጡ ገዥዎች ዕረፍት ያመጡልናል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው። ነጻነት የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው። ያለክርስቶስ ደግሞ ይህን ድንቅ ምሥጢር
ማወቅ መቅመስ አይቻልም።
በክርስቶስ ያለ ነጻነት
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ ወደ ምድር የመጣበት እና ሥጋ ለብሶ የተገለጠበት ምክንያት ነጻ ለማውጣት ነው። ቃሉ እንዲህ ይላል።
“የጌታ መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና ለታሠሩም መፈታትን ፤ ለእውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ
የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል” ሉቃ 4፤19።
እንግዲህ በክርስቶስ ከሦስት ነገሮች ነጻ መውጣት ይቻላል።
1.ከሠይጣን እሥራት ነጻ መውጣት ይቻላል
2.ከኃጢአት
3.በሕግ ከሚመጣ ፍርድ
ከሰይጣን እሥራት ነጻ መውጣት
ብዙ ሰዎች በሰይጣን እሥራት መያዛቸውን አያውቁም ምክንያቱም ሰይጣንን እና አሠራሩን ማስተዋል ስለማይችሉ ነው። ብዙ ጊዜ ሰይጣንን የምናውቀው በጸሎት
አማክኝነት ጮኾ ሲወጣ ብቻ ነው። በሥውር እያሰረ ፈቃዱን እንድናደርግ የሚሠራ የማይጮህ ሰይጣን መኖሩን በሚገባ አስተውለን አናውቅም ። የሰይጣንን ሓሳብ
መቃወም የምንችለው ግን ስትራቴጅውን እና አሠራሩን መገንዘብ ስንችል ነው። ጠላት በየት እና መቼ መምጣት እንደሚችል ካላወቅን ከወጥመዱ መውጣት
አንችልም ጠላትን ማጥቃት የምንችለውም የጠላትን ሁኔታ ስናውቅ ነው። ሰይጣን እኛ አንወቀው እንጂ እሱ ግን እለት እለት ይሰልለናል። በጌታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ ብርሃን ካልኖርን ደግሞ የጨለማውን ሥራ ማወቅ እና ከዚያ የጥፋት መንገድ ማምለጥ አንችልም።
ሐዋርያው ዮሐንስ ስለኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ሲናገር “የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ”ይላል 1ዮሐ3፥9። የድያብሎስ ሥራ
የሠራውም ሆነ ገና ያልሠራው ያለ እግዚአብሔር ልጅ ያለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሊፈርስ አይችልም። ሐዋርያው ጳውሎስ ፤ ሰይጣን በጨለማ ውስጥ እንዴት ያኖረን
እንደነበር ሲገልጥ “በበደላችሁና በኃጢአታችሁ ሙታን ነበራችሁ በነርሱም በዚህ ዓለም እንዳለው ኑሮ በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለቃ
እንደሆነው በአየር ላይ ሥልጣን እንዳለው አለቃ ፈቃድ በፊት ተመላለሳችሁባቸው”ይላል ኤፌ2፥1
ቅ.ጳውሎስ በሰይጣን ፈቃድ የሚመላለሱትን “የማይታዘዙ ልጆች” ይላቸዋል። እንግዲህ የሰይጣን እሥራት ማለት ይህ ነው በሰይጣን ፈቃድ መመላለስ ከሁሉም
የከፋው ባርነት ነው። እንዲህ ዓይነቱ ባርነት፤
_እውነት የሆነውን እንዳናውቅ
_ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ እንድንኖር
_አላማ የሌለው ባዶ ሕይወት እንድንኖር ያደርገናል።
የሰይጣን ሥውር አሠራር ሁለንተናችንን ተቆጣጥሮ የማናውቀውን ነገር እንድናደርግ ማድረግ ነው። አንዳዶችን ደግሞ “ሰይጣን የለም” በሚል ሞኝነት አሳውሯቸዋል።
ሰይጣን ራሱን ካልደበቀ ሥራውን እንደሚያስበው መሥራት ስለማይችል “ሰይጣን የለም በሚል አስተሳስብ” ራሱን ይደብቃል። በዚህ ዘዴው የሐሳብ እውርነትን
በማስፋፋት ራሱን ሳይገልጥ በጨለማ ተደብቆ በሰው ልጆች ላይ ፈቃዱን ሲፈጽም ኖሯል። ቅ.ጳውሎስ “የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው የዚህ
ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ” ይላል 2ቆሮ4፡4
ሰይጣን የሠራው ሥራ ያጠፋው ጥፋት ከጥቂት የእግዚአብሔር ሰዎች በቀር ያስተዋለው ሰው አልነበረም ። የዓለም ብርሃን የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ
ክርስቶስ በሰው ተፈጥሮ[በሥጋና በደም] ሲገለጥ ግን ማንነቱ ተገለጠ ሥራውም ፈረሰበት የሞት አደጋ የነበረባቸው ሰዎችም ነጻ ወጡ። “እርሱ ደግሞ በሞት ላይ
ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር ይኸውም ዲያብሎስ ነው በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሠሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ በሥጋና በደም
ተካፈለ” ዕብ 2፡14 እንዲል።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
ዛሬም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የጠበቀ ኅብረት ከሌለን የሰይጣን ማሠሪያ ከሆነው የጨለማ አስተሳሰብ መውጣት አንችልም። የምናደርገው ሁሉ የተለመደ በመሆኑ
ብቻ እውነት ወይም ሕይወት ያለበት ሊመስለን ይችላል። ዛሬ በወንድሙ ቂም ይዞ ይቅር አልልም ማለት የተለመደ ነው። ከተለያዩ ሴቶችና ወንዶች ጋር ዝሙት
መፈጸም የተለመደ ሆኗል እንደነውር መታየቱም እየቀረ ነው። ዓለማዊነት ስግብግብግብነት ጥላቻ እና መለያየት አመጽ ሁሉ የስልጣኔ አስተሳሰብ እንድሆነ
የሚያስቡ አሉ። ርኩሰት የበዛበት ሁሉ “የሰለጠነው ዓለም ” እየተባለ ይሞካሻል።
በክርስቶስ ብርሃን ሆነን ስንመለከተው ግን ዲያብሎስ በሰው ልጆች ላይ የፈጸመው ከፍተኛ ጥቃት ወይም የርኩሳን መናፍስት ሥውር የጨለማ ሥራ መሆኑን
እናስተውላለን። ይህን ካላስተዋልን ደግሞ ከዚህ አደገኛ እሥራት ነጻ ልንወጣ አንችልም።
ኢየሱስ ክርሥቶስ ከማንኛውም የኃጢአት ሥራ ወይም የግብዝነት ኑሮ ነጻ ማውጣት ይችላል።
ኢየሱስ ክርስቶስ የሰለጠነውንም ሆነ ያልሰለጠነውን ዓልም ከአጋናንንት እሥራት ነጻ ማውጣት ይችላል። ዋናው ነገር ግን ወደ እርሱ ዘወር ማለት ነው ቃሉ እንዲህ
ይላል “ወደጌታ ግን ዘወር ባለ ጊዜ ሁሉ መጋረጃው ይወሰዳል ጌታ ግን መንፈስ ነው የጌታ መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት አለ” 2ቆሮ 3፥16-17። በነጻነት ልንኖር
ክርስቶስ ነጻ አወጣን!!!
ይቀጥላል …..
KING ( ነጻነት ከፍል 7 መመህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት (ካለፍፈው የቀጠለ) ክፍል ፯
ይህ ዘር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በዘመኑ ፍጻሜ ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ዘርዓ ብእሲ የተወለደው አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአብርሃም
የተነገረለት ዘር ነው። የሚከተሉትን ጥቅሶች ተመልከት፤-
በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሠሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ
የመላእክትን አይደለም ዕብ 2፡15-16።
ለአብርሃምና ለዘሩም የተስፋው ቃል ተነገረ ስለብዙዎች እንደሚነገር ለዘሮቹ አይልም ስለ አንድ እንደሚነገር ግን ለዘርህ ይላል እርሱም ክርስቶስ ነው ገላ
3፡16።
ስለዚህ ለአብርሃም የተነገረው ማለት የምድር ነገዶች በዘርህ ይባረካሉ የሚለው ተስፋ የተፈጸመው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ነው።ገላ 3፡6-10።
ኢይሱስ ክርስቶስ እንዴት ነው ያዳነን:-
የኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝነት ለመረዳት እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን የመሥዋእት ሥርዓት ጥቂት እንመልከት፤-
በብሉይ ኪዳን የስዎችን ኃጢአት ለማስተሥረይ በጎች መስዋእት ይሆኑ ነበር። አንድ ኃጢአተኛ በጉን ወደ ካህኑ ይዞ ይመጣና በበጉ ላይ እጁን ይጭናል
ካህኑ ከጸለየ በኋላ የሰውየውን ኃጢአት የተሸከመውን በግ አርዶ በእሳት ያቃጥለዋል። ከዚያ ኃጢአተኛው ሰው በበጉ ደም ምክንያት የኃጢአት ሥርየት
አግኝቶ በሰላም ይሄዳል።ዘሌ 4፡1-35 ያንብቡ። ደም የሚያስተሠርይበት ምክንያት ከሕይወቱ የተነሣ ነው።
የሥጋ ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና ፤ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ ይስተሠርያልና ፤ በመሠዊያው ላይ ለነፍሳችሁ ማስተሥረያ ይሆን ዘንድ እኔ ለእናንተ
ሰጠሁት። እግዚአብሔር ግን በእንስሣት መስዋእት ደስ አላለውም። ምክንያቱም የእንሥሣት ደም ሥጋን እንጂ ሕሊናን ሊያነጻ አልቻለም። የሚከተሉትን
ጥቅሶች እናንብብ፤-
የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን እንዲያስወግድ የማይቻል ነውና ዕብ 10፡4
የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለኔ ምን ይጠቅመኛል? ይላል እግዚአብሔር የሚቃጠለውን የአውራ በግ መሥዋዕትን እና የፍሪዳን ስብ ጠግቤአለሁ የበሬና የበግ
ጠቦት የአውራ ፍየልም ደም ደስ አያሰኘኝም ኢሳ 1፡11።
መስዋዕትን እና መባን አልወደድህም ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ በሙሉ በሚቃጠል መሥዋዕት እና ስለ ኃጢአት በሚሠዋ መስዋዕት ደስ አላለህም። መዝ 39፡
6-8።
ይህ ሥራዓት ዓለምን ሊያድን እና ሰውን ፈጽሞ ሊቀድስ አይችልም ዕብ 9፡10። በዚህ ምክንያት እግዚአብሔር ደስ አላለውም። እግዚአብሔር ደስ
ካልተሰኘ ደግሞ ሊባርከን አይችልም።
ታዲያ እግዚአብሔር በምን ደስ ሊለው ይችላል?
እግዚአብሔር ደስ የተሰኘው በአንድያ ልጁ መሆኑን እንዲህ ሲል መስክሯል።
እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ እነሆም ድምጽ ከሰማያት መጥቶ በእርሱ ደስ የሚለኝ
የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ ማቴ 2፡16-17። አብ በእርሱ ደስ ይለኛል ያለው ሰውን ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርብና ፍጹም መስዋዕት እርሱ ኢየሱስ
ክርስቶስ መሆኑን ሲገልጥ ነው። ይህን ምሥክርነት የሰማው መጥምቁ ዮሐንስ በማግስቱ ኢየሱስን ወደርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ "የዓለምን ኃጢአት
የሚያሰወግድ የእግዚአብሔር በግ እነሆ" ዮሐ 1፡29።
ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን በግ ተባለ? ኃጢአተኞች እጃቸውን ጭነውበት በደላቸውን ተሸክሞ በመስቀል ላይ ስለተሠዋ ነው። ኢሳይያስ ስለታረደው በግ
እንደዚህ ይላል
ምዕራፍ 53።
1፤ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
2፤ በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል። መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም።
3፤ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
4፤ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
5፤ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
6፤ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
7፤ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።
8፤ በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
9፤ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገንበትም ነበር።
10፤ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈከደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥
የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
11፤ ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሰከማል።
12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤
እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ከትምህርታችን ርእስ ጋር የሚመሳሰሉትን ጥቅሶች ወስደን እንመልከት፤-
የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ እና እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ የሚሉትን ቃላት እናስተውል፤-
ተግሣጽ ማለት ቁጣ ማለት ነው። ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች እንደነበርን ያስታውሱ ኤፌ 2፡3። እንግዲህ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የሆነው መከራ ግርፋት ፤
ሥቃይ ሁሉ በኛ ላይ ሊሆን የነበረው የእግዚአብሔር ቁጣ ነው። በመስቀል በክርስቶስ ላይ የተፈጸመው ሁሉ የደኅንነታችን ቁጣ ነው። ይህ ሁሉ መከራ
በክርስቶስ ላይ ለምን ደረሰ? ብንል እግዚአብሔር የሁላችንን በደል በርሱ ላይ ስላኖረ ነው። ቁጥር 11 ላይ ጻድቅ ባሪያዬ በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል
ኃጢአታቸውንም ይሸከማል እርሱም ብዙዎችን ይወርሳል። ይላል። ቤዛ የሚለውን ቃል ከድኅነት ጋር ያለውን ግንዛቤ እንመርምር።
ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? እንደተባለ ቤዛ ምትክ የሚል ትርጉም አለው ይኸውም በአንድ ሰው ፋንታ ሌላ ተተክቶ እዳ መክፈሉን የሚያመለክት
ነው። በብሉይ ኪዳን ሥርዓት ኃጢተኛው በጉን በካህኑ ፊት ካቀረበ በኋላ እጁን ይጭንበታል እንዲህ የሚያደርገው እኔ ሞት ይገባኛል በድያለሁ ሲል በጉን
ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? እንደተባለ ቤዛ ምትክ የሚል ትርጉም አለው ይኸውም በአንድ ሰው ፋንታ ሌላ ተተክቶ እዳ መክፈሉን የሚያመለክት
ነው። በብሉይ ኪዳን ሥርዓት ኃጢተኛው በጉን በካህኑ ፊት ካቀረበ በኋላ እጁን ይጭንበታል እንዲህ የሚያደርገው እኔ ሞት ይገባኛል በድያለሁ ሲል በጉን
በራሱ ፋንታ መተካቱ ነበር። በጉም ለኃጢአተኛው ቤዛ ሆኖ ከተሰዋ በኋላ ኃጢአተኛው ነጻ ይሆናል። ኢየሱስ ክርስቶስም ልክ እንደ በጉ ለኃጢአተኞች ቤዛ
ሆኖ ስለተሰዋ ቤዛ ብዙኃን የዓለም ቤዛ ይባላል። ታዲያ ከኢሱስ ክርስቶስ ሌላ የዓለም ቤዛ የሆነ ይኖር ይሆን? የለም!!!!!!!!!!!!!!!
ቤዛ የሚለው ቃል ጥላ የሚል ትርጉም ይሰጣል። ጥላ የፀሐይን ጨረር[ቁጣ] ወይም የዝናብን እና የበረዶን ኃይል የሚከላከል የሚገድብ ነገር ነው።
እንዲሁም እኛም በኢየሱስ ክርስቶስ በማመናችን በእኛ ላይ ሊወርድ ከነበረው የኃጢት ፍርድ ዳንን። ጥላ የያዘን ሰው የፀሐይ ጨረር እንደማያገኘው ሁሉ
በኢየሱስ ክርስቶስ ያመነነን ሰውም የዘለዓለም ኩነኔ አያገኘውም። የፀሐዩ ጨረር በጥላው ላይ እንዳረፈ ሁሉ በእኛ ላይ ሊሆን የነበረው ሞትም በቤዛችን
በክስቶስ ላይ ሆኗል። ለዚህ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛ የተባለው ስሙ የተመሰገነ ይሁን አሜን!!!
ጥያቄ:- ሁለት ጥላ ባአንድ ጊዜ መያዝ ይቻላል?
ሐዋርያው ጳውሎስ ከእግዚአብሔር ቁጣ የምናመልጥበትን መንገድ እንዲህ ሲል ይገልጣል ይልቁንስ እንግዲህ በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቁጣው እንድናለን
ሮሜ 5፡10። በዚህ ትምህርት ውስጥ ልናስተውል የሚገባን የእግዚአብሔርን ፍቅር ነው። እግዚአብሔር ከመጀመሪያው አንተ ሰኮናውን ትቀጠቅጣለህ
የሚለውን የፍርድ ቃል ሲናገር እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል የሚለውን የማዳን ቃልም ተናግሯል። ስለዚህ ፍርዱን በመስቀል ላይ ተሸክሞልን ከሞት አዳነን።
እግዚአብሔር እራሱ የኛን በደል ተሸክሞ አዳነን እንዴት አስደናቂ ፍቅር ነው? ፍርዱ ትክክል ነው ፍቅሩም ፍጹም ነው ርኅራሔው አያልቅም ያልጠፋነው
ከእግዚአብሔር ምህረት የተነሣ ነው ተብሎ እንደተጻፈ በምሕረቱ ቤዛ ሆነልን ክብር፤ ምሥጋና አምልኮ እና ስግደት ለዘለዓለሙ ለእርሱ ይሁን አሜን!!!
እንግዲህ መዳን በሌላ በማንም የለም። ሰው መዳን የሚችለው ስለኃጢአቱ ዋጋ ሲከፍል ብቻ ነው የኃጢአት ደሞዝ ሞት ስለሆነ ሮሜ 6፡23 እግዚአብሔር
ኃጢአትን መቅጣት ባሕርዩ ነው። ነገር ግን በኃጢአት ከሚመጣ ሞት ያድነን ዘንድ የኃጢአት ዋጋ [ደሞዝን] የከፈለው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው።
ስለዚህ፤-
+ እግዚአብሔር ደስ የተሰኘበት
+ የደኅንነታችን ቁጣ ያረፈበት
+ እግዚአብሔር የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ ያኖረበት
+ ኃጢአታችንን ተሸክሞ በመስቀል የሞተ
+ ሞቶ ይተነሣ
+ ያረገ
+ በአብ ቀኝ የተቀመጠ
ማንም የለም ። መዳን የሚቻለው በርሱ ብቻ ነው።
የሚከትሉትን ጥቅሶች በቅንነት ያስተውሉ፤-
- ኢየሱስም እኔ መንገድና እውነት ፤ ሕይወትም ነኝ። በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም ዮሐ 14፡6።
- መዳንም በሌላ በማንም የለም እንድንበት ዘንድ የሚገባ ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና የሐዋ 4፡12።
- ልዩነት የለምና ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሏቸዋል በክርስቶስ ኢየሱስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው
ይጸድቃሉ። እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተሥረያ አድርጎ አቆመው።ሮሜ 3፡23-25።
- እንደ ሕጉም ከጥቂቶች በቀር ነገር ሁሉ በደም ይነጻል ደምም ሳይፈስ ሥርዬት የለም። ዕብ 9፡23።
- የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል 1የሐ 1፡7።
እንግዲህ ይህን ታላቅ መዳን ችላ ማለት ከባድ ቅጣት አለው። በመላእክት የተነገረው ቃል ጽኑ ከሆነ መተላለፍና አልመታዘዝም ሁሉ የጽድቅን ብድራት
ከተቀበለ እኛስ እንዲህ ዓይነቱን ታላቅ መዳን ቸል ብንለው እንዴት እናመልጣለን? ዕብ 2፡2-3 ይላል።
የሙሴን ሕግ ያልፈጸመ ሞት ይፈረድበት እንደነበረ ሁሉ፤- ከዚህ የእግዚአብሔር መንገድ ውጭ የኃጢአት ሥርየት ለማግኘት መሞከርም ከንቱ ድካም
ከምሆንም አልፎ የእግዚአብሔርን ልጅ እንደመርገጥ ፤ የጸጋውን መንፈስ እንደማክፋፋት እና የኪዳኑን ደም እንደመናቅ ስለሚቆጠር ከባድ ቅጣት
አለው። ቃሉ እንዲህ ይላል፤-
የሙሴን ሕግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሠክሩበት ያለ ርኅራኄ ይሞታል ፤ የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ፤ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም
እንደ ርኩስ ነገር የቆጠረ ፤ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል? ይላል ዕብ 10፡28-31።
ይህ ዘር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በዘመኑ ፍጻሜ ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ዘርዓ ብእሲ የተወለደው አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአብርሃም
የተነገረለት ዘር ነው። የሚከተሉትን ጥቅሶች ተመልከት፤-
በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሠሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ
የመላእክትን አይደለም ዕብ 2፡15-16።
ለአብርሃምና ለዘሩም የተስፋው ቃል ተነገረ ስለብዙዎች እንደሚነገር ለዘሮቹ አይልም ስለ አንድ እንደሚነገር ግን ለዘርህ ይላል እርሱም ክርስቶስ ነው ገላ
3፡16።
ስለዚህ ለአብርሃም የተነገረው ማለት የምድር ነገዶች በዘርህ ይባረካሉ የሚለው ተስፋ የተፈጸመው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ነው።ገላ 3፡6-10።
ኢይሱስ ክርስቶስ እንዴት ነው ያዳነን:-
የኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝነት ለመረዳት እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን የመሥዋእት ሥርዓት ጥቂት እንመልከት፤-
በብሉይ ኪዳን የስዎችን ኃጢአት ለማስተሥረይ በጎች መስዋእት ይሆኑ ነበር። አንድ ኃጢአተኛ በጉን ወደ ካህኑ ይዞ ይመጣና በበጉ ላይ እጁን ይጭናል
ካህኑ ከጸለየ በኋላ የሰውየውን ኃጢአት የተሸከመውን በግ አርዶ በእሳት ያቃጥለዋል። ከዚያ ኃጢአተኛው ሰው በበጉ ደም ምክንያት የኃጢአት ሥርየት
አግኝቶ በሰላም ይሄዳል።ዘሌ 4፡1-35 ያንብቡ። ደም የሚያስተሠርይበት ምክንያት ከሕይወቱ የተነሣ ነው።
የሥጋ ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና ፤ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ ይስተሠርያልና ፤ በመሠዊያው ላይ ለነፍሳችሁ ማስተሥረያ ይሆን ዘንድ እኔ ለእናንተ
ሰጠሁት። እግዚአብሔር ግን በእንስሣት መስዋእት ደስ አላለውም። ምክንያቱም የእንሥሣት ደም ሥጋን እንጂ ሕሊናን ሊያነጻ አልቻለም። የሚከተሉትን
ጥቅሶች እናንብብ፤-
የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን እንዲያስወግድ የማይቻል ነውና ዕብ 10፡4
የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለኔ ምን ይጠቅመኛል? ይላል እግዚአብሔር የሚቃጠለውን የአውራ በግ መሥዋዕትን እና የፍሪዳን ስብ ጠግቤአለሁ የበሬና የበግ
ጠቦት የአውራ ፍየልም ደም ደስ አያሰኘኝም ኢሳ 1፡11።
መስዋዕትን እና መባን አልወደድህም ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ በሙሉ በሚቃጠል መሥዋዕት እና ስለ ኃጢአት በሚሠዋ መስዋዕት ደስ አላለህም። መዝ 39፡
6-8።
ይህ ሥራዓት ዓለምን ሊያድን እና ሰውን ፈጽሞ ሊቀድስ አይችልም ዕብ 9፡10። በዚህ ምክንያት እግዚአብሔር ደስ አላለውም። እግዚአብሔር ደስ
ካልተሰኘ ደግሞ ሊባርከን አይችልም።
ታዲያ እግዚአብሔር በምን ደስ ሊለው ይችላል?
እግዚአብሔር ደስ የተሰኘው በአንድያ ልጁ መሆኑን እንዲህ ሲል መስክሯል።
እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ እነሆም ድምጽ ከሰማያት መጥቶ በእርሱ ደስ የሚለኝ
የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ ማቴ 2፡16-17። አብ በእርሱ ደስ ይለኛል ያለው ሰውን ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርብና ፍጹም መስዋዕት እርሱ ኢየሱስ
ክርስቶስ መሆኑን ሲገልጥ ነው። ይህን ምሥክርነት የሰማው መጥምቁ ዮሐንስ በማግስቱ ኢየሱስን ወደርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ "የዓለምን ኃጢአት
የሚያሰወግድ የእግዚአብሔር በግ እነሆ" ዮሐ 1፡29።
ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን በግ ተባለ? ኃጢአተኞች እጃቸውን ጭነውበት በደላቸውን ተሸክሞ በመስቀል ላይ ስለተሠዋ ነው። ኢሳይያስ ስለታረደው በግ
እንደዚህ ይላል
ምዕራፍ 53።
1፤ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
2፤ በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል። መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም።
3፤ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
4፤ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
5፤ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
6፤ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
7፤ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።
8፤ በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?
9፤ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገንበትም ነበር።
10፤ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈከደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥
የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
11፤ ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሰከማል።
12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤
እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ከትምህርታችን ርእስ ጋር የሚመሳሰሉትን ጥቅሶች ወስደን እንመልከት፤-
የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ እና እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ የሚሉትን ቃላት እናስተውል፤-
ተግሣጽ ማለት ቁጣ ማለት ነው። ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች እንደነበርን ያስታውሱ ኤፌ 2፡3። እንግዲህ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የሆነው መከራ ግርፋት ፤
ሥቃይ ሁሉ በኛ ላይ ሊሆን የነበረው የእግዚአብሔር ቁጣ ነው። በመስቀል በክርስቶስ ላይ የተፈጸመው ሁሉ የደኅንነታችን ቁጣ ነው። ይህ ሁሉ መከራ
በክርስቶስ ላይ ለምን ደረሰ? ብንል እግዚአብሔር የሁላችንን በደል በርሱ ላይ ስላኖረ ነው። ቁጥር 11 ላይ ጻድቅ ባሪያዬ በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል
ኃጢአታቸውንም ይሸከማል እርሱም ብዙዎችን ይወርሳል። ይላል። ቤዛ የሚለውን ቃል ከድኅነት ጋር ያለውን ግንዛቤ እንመርምር።
ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? እንደተባለ ቤዛ ምትክ የሚል ትርጉም አለው ይኸውም በአንድ ሰው ፋንታ ሌላ ተተክቶ እዳ መክፈሉን የሚያመለክት
ነው። በብሉይ ኪዳን ሥርዓት ኃጢተኛው በጉን በካህኑ ፊት ካቀረበ በኋላ እጁን ይጭንበታል እንዲህ የሚያደርገው እኔ ሞት ይገባኛል በድያለሁ ሲል በጉን
ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? እንደተባለ ቤዛ ምትክ የሚል ትርጉም አለው ይኸውም በአንድ ሰው ፋንታ ሌላ ተተክቶ እዳ መክፈሉን የሚያመለክት
ነው። በብሉይ ኪዳን ሥርዓት ኃጢተኛው በጉን በካህኑ ፊት ካቀረበ በኋላ እጁን ይጭንበታል እንዲህ የሚያደርገው እኔ ሞት ይገባኛል በድያለሁ ሲል በጉን
በራሱ ፋንታ መተካቱ ነበር። በጉም ለኃጢአተኛው ቤዛ ሆኖ ከተሰዋ በኋላ ኃጢአተኛው ነጻ ይሆናል። ኢየሱስ ክርስቶስም ልክ እንደ በጉ ለኃጢአተኞች ቤዛ
ሆኖ ስለተሰዋ ቤዛ ብዙኃን የዓለም ቤዛ ይባላል። ታዲያ ከኢሱስ ክርስቶስ ሌላ የዓለም ቤዛ የሆነ ይኖር ይሆን? የለም!!!!!!!!!!!!!!!
ቤዛ የሚለው ቃል ጥላ የሚል ትርጉም ይሰጣል። ጥላ የፀሐይን ጨረር[ቁጣ] ወይም የዝናብን እና የበረዶን ኃይል የሚከላከል የሚገድብ ነገር ነው።
እንዲሁም እኛም በኢየሱስ ክርስቶስ በማመናችን በእኛ ላይ ሊወርድ ከነበረው የኃጢት ፍርድ ዳንን። ጥላ የያዘን ሰው የፀሐይ ጨረር እንደማያገኘው ሁሉ
በኢየሱስ ክርስቶስ ያመነነን ሰውም የዘለዓለም ኩነኔ አያገኘውም። የፀሐዩ ጨረር በጥላው ላይ እንዳረፈ ሁሉ በእኛ ላይ ሊሆን የነበረው ሞትም በቤዛችን
በክስቶስ ላይ ሆኗል። ለዚህ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛ የተባለው ስሙ የተመሰገነ ይሁን አሜን!!!
ጥያቄ:- ሁለት ጥላ ባአንድ ጊዜ መያዝ ይቻላል?
ሐዋርያው ጳውሎስ ከእግዚአብሔር ቁጣ የምናመልጥበትን መንገድ እንዲህ ሲል ይገልጣል ይልቁንስ እንግዲህ በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቁጣው እንድናለን
ሮሜ 5፡10። በዚህ ትምህርት ውስጥ ልናስተውል የሚገባን የእግዚአብሔርን ፍቅር ነው። እግዚአብሔር ከመጀመሪያው አንተ ሰኮናውን ትቀጠቅጣለህ
የሚለውን የፍርድ ቃል ሲናገር እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል የሚለውን የማዳን ቃልም ተናግሯል። ስለዚህ ፍርዱን በመስቀል ላይ ተሸክሞልን ከሞት አዳነን።
እግዚአብሔር እራሱ የኛን በደል ተሸክሞ አዳነን እንዴት አስደናቂ ፍቅር ነው? ፍርዱ ትክክል ነው ፍቅሩም ፍጹም ነው ርኅራሔው አያልቅም ያልጠፋነው
ከእግዚአብሔር ምህረት የተነሣ ነው ተብሎ እንደተጻፈ በምሕረቱ ቤዛ ሆነልን ክብር፤ ምሥጋና አምልኮ እና ስግደት ለዘለዓለሙ ለእርሱ ይሁን አሜን!!!
እንግዲህ መዳን በሌላ በማንም የለም። ሰው መዳን የሚችለው ስለኃጢአቱ ዋጋ ሲከፍል ብቻ ነው የኃጢአት ደሞዝ ሞት ስለሆነ ሮሜ 6፡23 እግዚአብሔር
ኃጢአትን መቅጣት ባሕርዩ ነው። ነገር ግን በኃጢአት ከሚመጣ ሞት ያድነን ዘንድ የኃጢአት ዋጋ [ደሞዝን] የከፈለው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው።
ስለዚህ፤-
+ እግዚአብሔር ደስ የተሰኘበት
+ የደኅንነታችን ቁጣ ያረፈበት
+ እግዚአብሔር የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ ያኖረበት
+ ኃጢአታችንን ተሸክሞ በመስቀል የሞተ
+ ሞቶ ይተነሣ
+ ያረገ
+ በአብ ቀኝ የተቀመጠ
ማንም የለም ። መዳን የሚቻለው በርሱ ብቻ ነው።
የሚከትሉትን ጥቅሶች በቅንነት ያስተውሉ፤-
- ኢየሱስም እኔ መንገድና እውነት ፤ ሕይወትም ነኝ። በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም ዮሐ 14፡6።
- መዳንም በሌላ በማንም የለም እንድንበት ዘንድ የሚገባ ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና የሐዋ 4፡12።
- ልዩነት የለምና ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሏቸዋል በክርስቶስ ኢየሱስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው
ይጸድቃሉ። እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተሥረያ አድርጎ አቆመው።ሮሜ 3፡23-25።
- እንደ ሕጉም ከጥቂቶች በቀር ነገር ሁሉ በደም ይነጻል ደምም ሳይፈስ ሥርዬት የለም። ዕብ 9፡23።
- የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል 1የሐ 1፡7።
እንግዲህ ይህን ታላቅ መዳን ችላ ማለት ከባድ ቅጣት አለው። በመላእክት የተነገረው ቃል ጽኑ ከሆነ መተላለፍና አልመታዘዝም ሁሉ የጽድቅን ብድራት
ከተቀበለ እኛስ እንዲህ ዓይነቱን ታላቅ መዳን ቸል ብንለው እንዴት እናመልጣለን? ዕብ 2፡2-3 ይላል።
የሙሴን ሕግ ያልፈጸመ ሞት ይፈረድበት እንደነበረ ሁሉ፤- ከዚህ የእግዚአብሔር መንገድ ውጭ የኃጢአት ሥርየት ለማግኘት መሞከርም ከንቱ ድካም
ከምሆንም አልፎ የእግዚአብሔርን ልጅ እንደመርገጥ ፤ የጸጋውን መንፈስ እንደማክፋፋት እና የኪዳኑን ደም እንደመናቅ ስለሚቆጠር ከባድ ቅጣት
አለው። ቃሉ እንዲህ ይላል፤-
የሙሴን ሕግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሠክሩበት ያለ ርኅራኄ ይሞታል ፤ የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ፤ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም
እንደ ርኩስ ነገር የቆጠረ ፤ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል? ይላል ዕብ 10፡28-31።
KING ( ነጻነት ክፍል 6 መምህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት (ካለፈው የቀጠለ) ክፍል ፮
ባልፈው ሳምንት ንባባችን እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ የሚለውን ቃል ከጠቅስን በኋላ ነበር
ያቆምነው ። እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ የሚለውን ቃል ለመረዳት ትምህርተ ድህነትን መማር
አለብን
ትምህርተ ድኅነት:-
በልጁ የሚያምን የዘለዓለም ሕይወት አለው በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቁጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን
አያይም (ዮሐ 3፡36)
መዳን:- መዳን የሚለውን ቃል በሁለት ትርጉም ልናየው እንችላለን
1 መትረፍ ማለት ነው። ሊሞት ሲጠበቅ የነበረ በሽተኛ ሳይሞት ቢቀር ተረፈ ይባላል ዳነ ለማለት ነው
2 ማምለጥ ማለት ነው በጠላት ተከቦ ወይም በአደጋ ውስጥ የነበረ ሰው ከዚህ ሁኔታ ሲወጣ አመለጠ ይባላል።
ስለዚህ መዳን ማለት መትረፍ እና ማምለጥ የሚል ትርጉም አለው። በዚህ መሠረት ከላይ ያየነውን ጥቅስ መነሻ በማድረግ
የመዳንን ትምህርት እንማራለን። በዚህ ቃል ውስጥ
1 የዘለዓለም ሕይወት አለው[ይድናል]
2 የእግዚአብሔር ቁጣ በእርሱ ላይ ይኖራል [ይፈረድበታል]የሚሉትን እንመለከታለን።
የእግዚአብሔር ቁጣ:- የሰው ዘር እግዚአብሔር የተቆጣው ዘር ነው። እንደሌሎቹም ደግሞ ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች ነበርን
ይላል። (ኤፌ 2፡3)
ፍጥርታችን:- ፍጥርታችን የተባለው አዳም ነው የመጀመሪያው ዘር እርሱ ነበርና። ኃጢአት ወደዚህ የመጀመሪያው ዘር
በመግባቱ እግዚአብሔር ተቆጣው። በዚህ ምክንያት ከአዳም የተወለደ ሁሉ ተፈጥሮዉን እንደወረሰ ሁሉ ኃጢአቱንና
ፍርዱንም ወርሷል። ስለዚህ ምክንያት ኃጢአት በአንድ ሰው ወደ ዓለም ገባ በኃጢአትም ሞት ፤ እንደዚሁም ሁሉ
ኃጢአትን ስለአደረጉ ሞት ለሰው ሁሉ ደረሰ ይላል። (ሮሜ 5፡15)
የኃጢአት አገባብ:- ኃጢአት ወደ ፍጥረታችን እንዴት እንደገባ ከማየታችን በፊት ሰው [ፍጥረታችን] ከእግዚአብሔር ጋር
የነበረውን ግንኙነት እንመልከት ፤
እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃት ዘንድ ይጠብቃትም ዘንድ በኤድን ገነት አኖረው። እግዚአብሔር አምላክም
ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው ፤ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ ፤
ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ (ዘፍ 2፡15-16)።
በዚህ ቃል ውስጥ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለውን ቃል ኪዳን እናስተውላለን ሆሴ 6፡7
ቃል ኪዳኑ ዘፍ 2፡28-30 ያለው ነው። አዳም የፍጥረት ገዢ ሲሆን እግዚአብሔር ደግሞ የአዳም ገዢ ነበር። ዛፉ በሁለቱ
መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምልክት ነው። አዳም እና ሄዋን በገነት ውስጥ ሲኖሩ ማንኛዉንም ዛፍ መብላት ይችላሉ። አንዱን
ዛፍ ሲያዩ ግን የእግዚአብሔርን ክብር ፤ ገዢነቱን ያያሉ በዚህ ጊዜ አምልኮ ፤ ምሥጋና ፤ ስግደት ፤ ያቀርባሉ። ዛፉን
ሲበሉ ግን የእግዚአብሔርን ክብር ማቃለላቸው ነበር።
ኃጢአት እንዴት ገባ?
ኃጢአት የገባው በሐሳብ ነው። የህ ሐሳብ የመጣው በዕባብ ተሰውሮ በመጣው በሰይጣን ነው። እባብም ለሴቲቱ አላት ፤
ሞትን አትሞቱም ከእርሷ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካም እና ክፉን የምታውቁ
እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ (ዘፍ 3፡4-5) ።
በዚህ ቃል ውስጥ
- ሐሰት
- ጥርጣሬ
- ክህደት[እግዚአብሔርን አለማመን]
- ትእቢት
- ምኞት ወዘተ...
የመሳሰሉት የኃጢአት ሐሳቦች ወደ ሄዋን ገቡ። ሄዋን ሐስትን በማመኗ ዛፉን ስትመለከተው ፤ የእግዚአብሔርን ክብር
ማየት አልቻለችም። በዚህ ፈንታ ስሥትና መጎምጀት አእምሮዋን ተቆጣጠራት። ከዛፉም በላች ለባሏም አበላችው። በዚህ
ጊዜ የእግዚአብሔር ሐሳብ ሳይሆን የሰይጣን ሐሳብ አእምሮቸውን ስለገዛው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የእግዚአብሔር ክብር
ጊዜ የእግዚአብሔር ሐሳብ ሳይሆን የሰይጣን ሐሳብ አእምሮቸውን ስለገዛው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የእግዚአብሔር ክብር
ተወሰደባቸው።
እግዚአብሔር ተቆጣ:- አዳም ቃል ኪዳኑን በማፍረሱ በእርሱና በዘሩ ላይ እንዲሁም አዳም በሚገዛው ፍጥረት ላይ ተቆጣ
እርሱንም ከገነት አስወጣው። እግዚአብሔር አዳምን ከገነት ያስወጣው ስለተቆጣ ነው። አዳም ከገነት ከወጣ በኋላ ልጆች
ቢወልድም ወደ ገነት ምግባት ግን አይችሉም ነበር። ምክንያቱም የቁጣ ልጆች ስለነበሩ ነው (ኤፌ 2፡3)። ስለዚህ እኛም
ከፍጥርታችን የቁጣ ልጆች ነበርን።
የቁጣው ቃል:- በሦስቱም ማለት በእባቡ ፤ በሴቲቱ እና በወንዱ ድርጊት ምክንያት የፍርድ ቃል ተነግሯል።
ለምሳሌ ፤ በአንተና በሴቲቱ በዘርህና በዘርዋ መካከል ጠላትን አደርጋለሁ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል ፡ አንተም ሰኮናዉን
ትቀጠቅጣለህ። ሰኮናን መቀጥቀጥ የፍርድ ቃል ነው። የሴቲቱን ቃል ሰምተሃልና ምድር ካንተ የተነሳ የተረገመች ትሁን (ዘፍ
3፡15 ፡17)። የሚለውና ሌሎችም የርግማን ቃላት ናቸው።
ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት እንዴት ይታያል?
ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ የእግዚአብሔርን ክብር እና ቅድስና የሚነካ ወንጀል ነው። ኃጢአት የሚባለው ደግሞ
ድርጊት ብቻ አይደለም ሐሳብም ኃጢአት ነው። እግዚአብሔር የሚመለከተው የልብን ሁኔታ ነውና።
የሰው ልብ በእግዚአብሔር ፊት ምን ይመስላል?
ሰው የሰይጣንን ሐሳብ እና ፈቃድ ካደረገ በኋላ ሐሳቡ [ልቡ]ተባላሽቷል። እግዚአብሔር ሲመለከተውም ይህን ይመስላል ፤
-እግዚአብሔርም የሰው ክፋት በምድር ላይ እንደ በዛ የልቡ ሐሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደሆነ አየ (ዘፍ 6፡5)
- የሰው ክፋት
- የልቡ ሐሳብ ምኞትም
- ሁልጊዜ
- ፈጽሞ
- ክፉ እንደሆነ አየ
የሚሉትን ቃላት በጸትታ አስተውል።
ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች ምድርም ግፍን ተሞላች። እግዚአብሔርም ምድርን አየ። እነሆም ተበላሸች ፤
ሥጋን የለበሰ ሁሉ በምድር ላይ መንገዱን አበላሽቶ ነበርና። (ዘፍ 6፡11)
በዚህ ቃል ውስጥ ድግሞ
- በእግዚአብሔር ፊት
- ተበላሸች
- ግፍን ተሞላች
- ሥጋን የለበሰ ሁሉ
- መንገዱን አበላሽቶ ነበር
የሚሉትን ቃላትም አስተዉል።
የሰው ልብ ከሁሉ ይልቅ ተንኮለኛ እጅግም ክፉ ነው ማንስ ያውቀዋል? እኔ እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ፤ እንደ
ሥራው ፍሬ እሰጥ ዘንድ ልብን እመረምራለሁ ኩላሊትንም እፈትናለሁ (ኤር 17፡9-10)።
በዚህ ቃል ውስጥ
- የሰው ልብ
- ከሁሉ ይልቅ ተንኮለኛ
- እጅግም ክፉ ነው
- ልብን እመረምራለሁ
የሚሉትን ቃላት አስተውል
የሰው ልብ በእግዚአብሔር እይታ መሠረት ሰውን በሚያረክስ ነገር የተሞላ ነው። አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በልብ
ውስጥ ያሉትን ነገሮች እንዲህ ዘርዝሯቸዋል።
ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ ሐሳብ ፤ ዝሙት ፤ መስረቅ ፤ መግደል ፤ ምንዝርና ፤ መጎምጀት ፤ ክፋት ፤ ተንኮል
፤ መዳራት ፤ ምቀኝነት ፤ ስድብ ፤ ትእቢት ፤ ስንፍና ናቸው። ይህ ክፉው ሁሉ ከውስጥ ይወጣል ሰውንም ያረክሰዋል
(ማር 7፡20-23)። በዚህ ምክንያት የእግዚአብሔር ቁጣ በአመጸኛው የሰው ዘር ላይ ተገልጧል (ዘፍ 7፡1-24)።
የሰው ጽድቅ በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ:- ጽድቅ ማለት በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ማግኘት ወይም እግዚአብሔር ደስ
የሚሰኝበት ኑሮ ማለት ሲሆን ጻድቅ ማለት ደግሞ በእግዚአብሔር ሕግ ፊት ምንም ነውር የሌለበት ማለት ነው።
ሰዎች ምንም እንኳ ትክክለኛውን ሥራ ቢሠሩም ልባቸው ክፉ በመሆኑ ጽድቃቸው እንደመርገም ጨርቅ ይቆጠራል (ኢሳ
64፡6)። ስለዚህ በእግዚአብሔር ፊት ነውር የሌለበት ጻድቅ አልተገኘም። የሚከተሉትን ጥቅሶች አናስተውል ፤
ሰዎች ምንም እንኳ ትክክለኛውን ሥራ ቢሠሩም ልባቸው ክፉ በመሆኑ ጽድቃቸው እንደመርገም ጨርቅ ይቆጠራል (ኢሳ
64፡6)። ስለዚህ በእግዚአብሔር ፊት ነውር የሌለበት ጻድቅ አልተገኘም። የሚከተሉትን ጥቅሶች አናስተውል ፤
* ጻድቅ የለም አንድስ እንኳ አስተዋይም የለም እግዚአብሔርን የሚፈልግ የለም ፤ ሁሉ ተሳስተዋል ፤ በአንድነትም
የማይጠቅሙ ሆነዋል ፤ ቸርነት የሚያደርግ የለም ፤ አንድስኳ የለም (ሮሜ 3፡11-12)
- አንድስንኳ የለም
- ሁሉ ተሳስተዋል
የሚሉትን ቃላት በማስተዋል ተመልከት
* ንጹሕ ይሆን ዘንድ ሰው ምንድር ነው? ጻድቅስ ይሆን ዘንድ ከሴት የተወለደ ምንድር ነው? እነሆ ፤ በቅዱሳኑስ እንኳ
አይታመንም ፤ ሰማያትም በፊቱ ንጹሐን አይደሉም ፤ ይልቁንስ አጸያፊና የረከሰ ፤ ኃጢአትንም እንደ ውሃ የሚጠጣ ሰው
ምንኛ ያንስ? (ኢዮ 15፡14-16)።
* ልዩነት የለምና ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔር ክብር ጎድሏቸዋል (ሮሜ 3፡23)።
ታዲያ ሰው እንዴት ሊድን ይችላል?
ሰው ሊድን የሚችለው ነውር ባልተገኘበት በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ነው። እግዚአሔር ይህን የድኅነት መንገድ አስቀድሞ
ተናግሯል እንዲህ ሲል እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል (ዘፍ 3፡15)። ለአብርሃምም እንዲህ ሲል የምሥራቹን ተናግሮ ነበር ፤
የምድር አሕዛብ ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ (ዘፍ 12፡3፤22፡18)።
ባልፈው ሳምንት ንባባችን እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ የሚለውን ቃል ከጠቅስን በኋላ ነበር
ያቆምነው ። እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ የሚለውን ቃል ለመረዳት ትምህርተ ድህነትን መማር
አለብን
ትምህርተ ድኅነት:-
በልጁ የሚያምን የዘለዓለም ሕይወት አለው በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቁጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን
አያይም (ዮሐ 3፡36)
መዳን:- መዳን የሚለውን ቃል በሁለት ትርጉም ልናየው እንችላለን
1 መትረፍ ማለት ነው። ሊሞት ሲጠበቅ የነበረ በሽተኛ ሳይሞት ቢቀር ተረፈ ይባላል ዳነ ለማለት ነው
2 ማምለጥ ማለት ነው በጠላት ተከቦ ወይም በአደጋ ውስጥ የነበረ ሰው ከዚህ ሁኔታ ሲወጣ አመለጠ ይባላል።
ስለዚህ መዳን ማለት መትረፍ እና ማምለጥ የሚል ትርጉም አለው። በዚህ መሠረት ከላይ ያየነውን ጥቅስ መነሻ በማድረግ
የመዳንን ትምህርት እንማራለን። በዚህ ቃል ውስጥ
1 የዘለዓለም ሕይወት አለው[ይድናል]
2 የእግዚአብሔር ቁጣ በእርሱ ላይ ይኖራል [ይፈረድበታል]የሚሉትን እንመለከታለን።
የእግዚአብሔር ቁጣ:- የሰው ዘር እግዚአብሔር የተቆጣው ዘር ነው። እንደሌሎቹም ደግሞ ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች ነበርን
ይላል። (ኤፌ 2፡3)
ፍጥርታችን:- ፍጥርታችን የተባለው አዳም ነው የመጀመሪያው ዘር እርሱ ነበርና። ኃጢአት ወደዚህ የመጀመሪያው ዘር
በመግባቱ እግዚአብሔር ተቆጣው። በዚህ ምክንያት ከአዳም የተወለደ ሁሉ ተፈጥሮዉን እንደወረሰ ሁሉ ኃጢአቱንና
ፍርዱንም ወርሷል። ስለዚህ ምክንያት ኃጢአት በአንድ ሰው ወደ ዓለም ገባ በኃጢአትም ሞት ፤ እንደዚሁም ሁሉ
ኃጢአትን ስለአደረጉ ሞት ለሰው ሁሉ ደረሰ ይላል። (ሮሜ 5፡15)
የኃጢአት አገባብ:- ኃጢአት ወደ ፍጥረታችን እንዴት እንደገባ ከማየታችን በፊት ሰው [ፍጥረታችን] ከእግዚአብሔር ጋር
የነበረውን ግንኙነት እንመልከት ፤
እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃት ዘንድ ይጠብቃትም ዘንድ በኤድን ገነት አኖረው። እግዚአብሔር አምላክም
ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው ፤ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ ፤
ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ (ዘፍ 2፡15-16)።
በዚህ ቃል ውስጥ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለውን ቃል ኪዳን እናስተውላለን ሆሴ 6፡7
ቃል ኪዳኑ ዘፍ 2፡28-30 ያለው ነው። አዳም የፍጥረት ገዢ ሲሆን እግዚአብሔር ደግሞ የአዳም ገዢ ነበር። ዛፉ በሁለቱ
መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምልክት ነው። አዳም እና ሄዋን በገነት ውስጥ ሲኖሩ ማንኛዉንም ዛፍ መብላት ይችላሉ። አንዱን
ዛፍ ሲያዩ ግን የእግዚአብሔርን ክብር ፤ ገዢነቱን ያያሉ በዚህ ጊዜ አምልኮ ፤ ምሥጋና ፤ ስግደት ፤ ያቀርባሉ። ዛፉን
ሲበሉ ግን የእግዚአብሔርን ክብር ማቃለላቸው ነበር።
ኃጢአት እንዴት ገባ?
ኃጢአት የገባው በሐሳብ ነው። የህ ሐሳብ የመጣው በዕባብ ተሰውሮ በመጣው በሰይጣን ነው። እባብም ለሴቲቱ አላት ፤
ሞትን አትሞቱም ከእርሷ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካም እና ክፉን የምታውቁ
እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ (ዘፍ 3፡4-5) ።
በዚህ ቃል ውስጥ
- ሐሰት
- ጥርጣሬ
- ክህደት[እግዚአብሔርን አለማመን]
- ትእቢት
- ምኞት ወዘተ...
የመሳሰሉት የኃጢአት ሐሳቦች ወደ ሄዋን ገቡ። ሄዋን ሐስትን በማመኗ ዛፉን ስትመለከተው ፤ የእግዚአብሔርን ክብር
ማየት አልቻለችም። በዚህ ፈንታ ስሥትና መጎምጀት አእምሮዋን ተቆጣጠራት። ከዛፉም በላች ለባሏም አበላችው። በዚህ
ጊዜ የእግዚአብሔር ሐሳብ ሳይሆን የሰይጣን ሐሳብ አእምሮቸውን ስለገዛው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የእግዚአብሔር ክብር
ጊዜ የእግዚአብሔር ሐሳብ ሳይሆን የሰይጣን ሐሳብ አእምሮቸውን ስለገዛው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የእግዚአብሔር ክብር
ተወሰደባቸው።
እግዚአብሔር ተቆጣ:- አዳም ቃል ኪዳኑን በማፍረሱ በእርሱና በዘሩ ላይ እንዲሁም አዳም በሚገዛው ፍጥረት ላይ ተቆጣ
እርሱንም ከገነት አስወጣው። እግዚአብሔር አዳምን ከገነት ያስወጣው ስለተቆጣ ነው። አዳም ከገነት ከወጣ በኋላ ልጆች
ቢወልድም ወደ ገነት ምግባት ግን አይችሉም ነበር። ምክንያቱም የቁጣ ልጆች ስለነበሩ ነው (ኤፌ 2፡3)። ስለዚህ እኛም
ከፍጥርታችን የቁጣ ልጆች ነበርን።
የቁጣው ቃል:- በሦስቱም ማለት በእባቡ ፤ በሴቲቱ እና በወንዱ ድርጊት ምክንያት የፍርድ ቃል ተነግሯል።
ለምሳሌ ፤ በአንተና በሴቲቱ በዘርህና በዘርዋ መካከል ጠላትን አደርጋለሁ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል ፡ አንተም ሰኮናዉን
ትቀጠቅጣለህ። ሰኮናን መቀጥቀጥ የፍርድ ቃል ነው። የሴቲቱን ቃል ሰምተሃልና ምድር ካንተ የተነሳ የተረገመች ትሁን (ዘፍ
3፡15 ፡17)። የሚለውና ሌሎችም የርግማን ቃላት ናቸው።
ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት እንዴት ይታያል?
ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ የእግዚአብሔርን ክብር እና ቅድስና የሚነካ ወንጀል ነው። ኃጢአት የሚባለው ደግሞ
ድርጊት ብቻ አይደለም ሐሳብም ኃጢአት ነው። እግዚአብሔር የሚመለከተው የልብን ሁኔታ ነውና።
የሰው ልብ በእግዚአብሔር ፊት ምን ይመስላል?
ሰው የሰይጣንን ሐሳብ እና ፈቃድ ካደረገ በኋላ ሐሳቡ [ልቡ]ተባላሽቷል። እግዚአብሔር ሲመለከተውም ይህን ይመስላል ፤
-እግዚአብሔርም የሰው ክፋት በምድር ላይ እንደ በዛ የልቡ ሐሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደሆነ አየ (ዘፍ 6፡5)
- የሰው ክፋት
- የልቡ ሐሳብ ምኞትም
- ሁልጊዜ
- ፈጽሞ
- ክፉ እንደሆነ አየ
የሚሉትን ቃላት በጸትታ አስተውል።
ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች ምድርም ግፍን ተሞላች። እግዚአብሔርም ምድርን አየ። እነሆም ተበላሸች ፤
ሥጋን የለበሰ ሁሉ በምድር ላይ መንገዱን አበላሽቶ ነበርና። (ዘፍ 6፡11)
በዚህ ቃል ውስጥ ድግሞ
- በእግዚአብሔር ፊት
- ተበላሸች
- ግፍን ተሞላች
- ሥጋን የለበሰ ሁሉ
- መንገዱን አበላሽቶ ነበር
የሚሉትን ቃላትም አስተዉል።
የሰው ልብ ከሁሉ ይልቅ ተንኮለኛ እጅግም ክፉ ነው ማንስ ያውቀዋል? እኔ እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ፤ እንደ
ሥራው ፍሬ እሰጥ ዘንድ ልብን እመረምራለሁ ኩላሊትንም እፈትናለሁ (ኤር 17፡9-10)።
በዚህ ቃል ውስጥ
- የሰው ልብ
- ከሁሉ ይልቅ ተንኮለኛ
- እጅግም ክፉ ነው
- ልብን እመረምራለሁ
የሚሉትን ቃላት አስተውል
የሰው ልብ በእግዚአብሔር እይታ መሠረት ሰውን በሚያረክስ ነገር የተሞላ ነው። አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በልብ
ውስጥ ያሉትን ነገሮች እንዲህ ዘርዝሯቸዋል።
ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ ሐሳብ ፤ ዝሙት ፤ መስረቅ ፤ መግደል ፤ ምንዝርና ፤ መጎምጀት ፤ ክፋት ፤ ተንኮል
፤ መዳራት ፤ ምቀኝነት ፤ ስድብ ፤ ትእቢት ፤ ስንፍና ናቸው። ይህ ክፉው ሁሉ ከውስጥ ይወጣል ሰውንም ያረክሰዋል
(ማር 7፡20-23)። በዚህ ምክንያት የእግዚአብሔር ቁጣ በአመጸኛው የሰው ዘር ላይ ተገልጧል (ዘፍ 7፡1-24)።
የሰው ጽድቅ በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ:- ጽድቅ ማለት በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ማግኘት ወይም እግዚአብሔር ደስ
የሚሰኝበት ኑሮ ማለት ሲሆን ጻድቅ ማለት ደግሞ በእግዚአብሔር ሕግ ፊት ምንም ነውር የሌለበት ማለት ነው።
ሰዎች ምንም እንኳ ትክክለኛውን ሥራ ቢሠሩም ልባቸው ክፉ በመሆኑ ጽድቃቸው እንደመርገም ጨርቅ ይቆጠራል (ኢሳ
64፡6)። ስለዚህ በእግዚአብሔር ፊት ነውር የሌለበት ጻድቅ አልተገኘም። የሚከተሉትን ጥቅሶች አናስተውል ፤
ሰዎች ምንም እንኳ ትክክለኛውን ሥራ ቢሠሩም ልባቸው ክፉ በመሆኑ ጽድቃቸው እንደመርገም ጨርቅ ይቆጠራል (ኢሳ
64፡6)። ስለዚህ በእግዚአብሔር ፊት ነውር የሌለበት ጻድቅ አልተገኘም። የሚከተሉትን ጥቅሶች አናስተውል ፤
* ጻድቅ የለም አንድስ እንኳ አስተዋይም የለም እግዚአብሔርን የሚፈልግ የለም ፤ ሁሉ ተሳስተዋል ፤ በአንድነትም
የማይጠቅሙ ሆነዋል ፤ ቸርነት የሚያደርግ የለም ፤ አንድስኳ የለም (ሮሜ 3፡11-12)
- አንድስንኳ የለም
- ሁሉ ተሳስተዋል
የሚሉትን ቃላት በማስተዋል ተመልከት
* ንጹሕ ይሆን ዘንድ ሰው ምንድር ነው? ጻድቅስ ይሆን ዘንድ ከሴት የተወለደ ምንድር ነው? እነሆ ፤ በቅዱሳኑስ እንኳ
አይታመንም ፤ ሰማያትም በፊቱ ንጹሐን አይደሉም ፤ ይልቁንስ አጸያፊና የረከሰ ፤ ኃጢአትንም እንደ ውሃ የሚጠጣ ሰው
ምንኛ ያንስ? (ኢዮ 15፡14-16)።
* ልዩነት የለምና ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔር ክብር ጎድሏቸዋል (ሮሜ 3፡23)።
ታዲያ ሰው እንዴት ሊድን ይችላል?
ሰው ሊድን የሚችለው ነውር ባልተገኘበት በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ነው። እግዚአሔር ይህን የድኅነት መንገድ አስቀድሞ
ተናግሯል እንዲህ ሲል እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል (ዘፍ 3፡15)። ለአብርሃምም እንዲህ ሲል የምሥራቹን ተናግሮ ነበር ፤
የምድር አሕዛብ ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ (ዘፍ 12፡3፤22፡18)።
KING ( ነጻነት ከፍል 5 መምህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት (ካለፈው የቀጠለ) ክፍል ፭
ያለፈው ሳምንት ንባባችንን ያቆመነው ኢየሱስ ክርስቶስ በእርግጥ አሁን በሕይወታችን አሥሮ ከያዘን ኃጢአት ነጻ
ያወጣል? በሚል ጥያቄ ነበር ያቆምነው። መልሱ አዎ ነጻ ያወጣል ነው። ሐዋርያው ጳውሎስ "ነገር ግን ገና
ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቷልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" ይላል ሮሜ 5፡
8። ኢየሱስ የሞተልን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ነው። ኃጢተኛች ሲል ባሕርያችንን ለመናገር እንጂ በየጊዜው
የሰራነውን ኃጢአት ለመቁጠር አይደለም በባሕርያችን ኃጢአተኞች ነን ማለቱ ነው።
ኢየሱስ ክርስቶስ ሳይሞት ሊያድነን አይችልም ነበር? የሚል ጥያቄ ሊኖር ይችላል። አዎ ይችላል ነገር ግን የኃጢአት
ዋጋ መከፈል ነበረበት ምክንያቱም የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው ሮሜ 6፡23። ይህን በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ
ተብሎ ስለተፈረደ በኃጢአት መሞት የግድ ነው። ሆኖም ሁሉ ሰው ስለኃጢአቱ ዋጋ ቢከፍል አንድም የሚድን ሰው
የለም ። ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ሁለንተና በመውረስ በመስቀል ላይ የኃጢአትን ሞት ሞተ።
አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ 2ቆሮ 5፡15። አንዱ ስለሁሉ ሞተ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ
ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ።
በዚህ ቃል ውስጥ የምናገኘው ምስጢር ኢየሱስ ክርስቶስ ስለሁሉ መሞቱን እና በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ
ለኃጢአታቸው እንደሞቱ ተቆጥሮላቸዋል የሚል ነው። አንዱ ስለሁሉ ሞተ ካለ በኋላ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ ይላል።
የክርስቶስ ሞት ላመኑት ተቆጥሯል ስለዚህ ከኃጢአት ፍርድ ነጻ ናቸው። እንዲሁም አሁን የሚኖሩትም ለሞተው እና
ለተነሣው ለክርስቶስ ስለሆነ በባህርያቸው ያለውን ኃጢአት አሸንፈው የጽድቅ ኑሮ መኖር ይችላሉ። በክርስቶስ
ያመነ ሰው ለጽድቅ ካልሆነ በቀር ለኃጢአት መኖር ይከብደዋል።
በሮሜ 4፡23 ላይ ነገር ግን ተቈጠረለት የሚለው ቃል ስለ እርሱ ብቻ የተጻፈ አይደለም ስለ እኛም ነው እንጂ
ስለበደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለማጽደቅም የተነሣውን ጌታችንን ከሙታን ባስነሳው ለምናምን ለእኛ
ይቆጠርልን ዘንድ አለው ይላል። አብርሃም እምነቱ ነበር ጽድቅ ሆኖ የተቆጠረለት ይኸዉም ከሸመገለ በኋላ ልጅ
እንደሚወልድ ሲነገረው እግዚአብሔር የሚሳነው እንደሌለ ማመኑ ነበር ዘፍ 17፡6። እኛም የክርስቶስን ሞት እና
ትንሣኤ በማመናችን ይህ እምነታችን ጽድቅ ሆኖ ተቆጥሮልናል።ስለዚህ እኛም ለኃጢአት እንደሞትን እራሳችንን
መቁጠር አለብን። እንዲሁም እናንተ ደግሞ ለኃጢአት እንደሞታችሁ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ሆናችሁ
ለእግዚአብሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ እራሳችሁን ቁጠሩ ይላል ሮሜ 6፡11።
በኃጢአታችን የመቀጠላችን እና ያለመለወጣችን ዋና ምክንያት ክርስቶስን አለመቀበላችን ብቻ ሳይሆን ለኃጢአት
እንደሞትን እና ለእግዚአብሔር ግን ሕያዋን እንደሆንን እራሳችንን አለመቁጠራችን ነው።
ኢየሱስ ክርስቶስ የሁላችንን በደል ተሸክሟል።
ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ፤ ጻድቅ እና ኃጢአት የሌለበት ነው ስለዚህ እርሱ የሞተው በበደላችን እና በኃጢአታችን
እንጂ በራሱ በደል አይደለም። እስኪ የእግዚአብሔርን እና የሰዎችን ምሥክርነት ጥቂት እንመልከት
- እነሆም ከደመናው በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት የሚል ድምጽ መጣ ማቴ 17፡5
ይህ የአብ ምሥክርነት ነው።
- እኔስ አንዲት በደል ስንኳ አላገኘሁበትም ዮሐ 18፡38 የጲላጦስ ምሥክርነት
- በእኛስ እውነተኛ ፍርድ ነው ይህ ግን ምንም ክፋት አላዳረገም ብሎ ገሰጸው ሉቃ 23፡39-41።
- ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ? ከክፉዎችም መቃብሩን
አደረጉ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር ኢሳ 53፡8-9
የኢሳይያስ ምሥክርነት ።
- እርሱም ኃጢአት አላደረገም ተንኮልም በአፉ አልተገኘበትም ሲሰድቡትም መልሶ አልተሳደበም መከራንም ሲቀበል
አልዛተም፤ ነገር ግን በጽድቅ ለሚፈርደው ራሱን ሰጠ ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር እርሱ ራሱ በሥጋው
ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ 1ጴጥ 2፡22-24 የጴጥሮስ ምስክርነት።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ ጻድቅ ሆኖ ሳለ እንደ በደለኛ ተቆጠረ እርሱ ጻድቁ እንደበደለኛ በመቆጠሩ እኛ
በእርሱ ያመንን ግን እንደ ጻድቅ ተቆጠርን።
ይህ የሆነበት ምክንያት የሁላችንን በደል በመሸከሙ ነው።
በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕማማችንንም ተሸክሟል ...እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ ይላል
ኢሳ 53፡4-7።
እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ ... ይቀጥላል
ኢሳ 53፡4-7።
እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ ... ይቀጥላል
ያለፈው ሳምንት ንባባችንን ያቆመነው ኢየሱስ ክርስቶስ በእርግጥ አሁን በሕይወታችን አሥሮ ከያዘን ኃጢአት ነጻ
ያወጣል? በሚል ጥያቄ ነበር ያቆምነው። መልሱ አዎ ነጻ ያወጣል ነው። ሐዋርያው ጳውሎስ "ነገር ግን ገና
ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቷልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።" ይላል ሮሜ 5፡
8። ኢየሱስ የሞተልን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ነው። ኃጢተኛች ሲል ባሕርያችንን ለመናገር እንጂ በየጊዜው
የሰራነውን ኃጢአት ለመቁጠር አይደለም በባሕርያችን ኃጢአተኞች ነን ማለቱ ነው።
ኢየሱስ ክርስቶስ ሳይሞት ሊያድነን አይችልም ነበር? የሚል ጥያቄ ሊኖር ይችላል። አዎ ይችላል ነገር ግን የኃጢአት
ዋጋ መከፈል ነበረበት ምክንያቱም የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው ሮሜ 6፡23። ይህን በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ
ተብሎ ስለተፈረደ በኃጢአት መሞት የግድ ነው። ሆኖም ሁሉ ሰው ስለኃጢአቱ ዋጋ ቢከፍል አንድም የሚድን ሰው
የለም ። ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ሁለንተና በመውረስ በመስቀል ላይ የኃጢአትን ሞት ሞተ።
አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ 2ቆሮ 5፡15። አንዱ ስለሁሉ ሞተ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ
ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ።
በዚህ ቃል ውስጥ የምናገኘው ምስጢር ኢየሱስ ክርስቶስ ስለሁሉ መሞቱን እና በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ
ለኃጢአታቸው እንደሞቱ ተቆጥሮላቸዋል የሚል ነው። አንዱ ስለሁሉ ሞተ ካለ በኋላ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ ይላል።
የክርስቶስ ሞት ላመኑት ተቆጥሯል ስለዚህ ከኃጢአት ፍርድ ነጻ ናቸው። እንዲሁም አሁን የሚኖሩትም ለሞተው እና
ለተነሣው ለክርስቶስ ስለሆነ በባህርያቸው ያለውን ኃጢአት አሸንፈው የጽድቅ ኑሮ መኖር ይችላሉ። በክርስቶስ
ያመነ ሰው ለጽድቅ ካልሆነ በቀር ለኃጢአት መኖር ይከብደዋል።
በሮሜ 4፡23 ላይ ነገር ግን ተቈጠረለት የሚለው ቃል ስለ እርሱ ብቻ የተጻፈ አይደለም ስለ እኛም ነው እንጂ
ስለበደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለማጽደቅም የተነሣውን ጌታችንን ከሙታን ባስነሳው ለምናምን ለእኛ
ይቆጠርልን ዘንድ አለው ይላል። አብርሃም እምነቱ ነበር ጽድቅ ሆኖ የተቆጠረለት ይኸዉም ከሸመገለ በኋላ ልጅ
እንደሚወልድ ሲነገረው እግዚአብሔር የሚሳነው እንደሌለ ማመኑ ነበር ዘፍ 17፡6። እኛም የክርስቶስን ሞት እና
ትንሣኤ በማመናችን ይህ እምነታችን ጽድቅ ሆኖ ተቆጥሮልናል።ስለዚህ እኛም ለኃጢአት እንደሞትን እራሳችንን
መቁጠር አለብን። እንዲሁም እናንተ ደግሞ ለኃጢአት እንደሞታችሁ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ሆናችሁ
ለእግዚአብሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ እራሳችሁን ቁጠሩ ይላል ሮሜ 6፡11።
በኃጢአታችን የመቀጠላችን እና ያለመለወጣችን ዋና ምክንያት ክርስቶስን አለመቀበላችን ብቻ ሳይሆን ለኃጢአት
እንደሞትን እና ለእግዚአብሔር ግን ሕያዋን እንደሆንን እራሳችንን አለመቁጠራችን ነው።
ኢየሱስ ክርስቶስ የሁላችንን በደል ተሸክሟል።
ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ፤ ጻድቅ እና ኃጢአት የሌለበት ነው ስለዚህ እርሱ የሞተው በበደላችን እና በኃጢአታችን
እንጂ በራሱ በደል አይደለም። እስኪ የእግዚአብሔርን እና የሰዎችን ምሥክርነት ጥቂት እንመልከት
- እነሆም ከደመናው በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት የሚል ድምጽ መጣ ማቴ 17፡5
ይህ የአብ ምሥክርነት ነው።
- እኔስ አንዲት በደል ስንኳ አላገኘሁበትም ዮሐ 18፡38 የጲላጦስ ምሥክርነት
- በእኛስ እውነተኛ ፍርድ ነው ይህ ግን ምንም ክፋት አላዳረገም ብሎ ገሰጸው ሉቃ 23፡39-41።
- ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ? ከክፉዎችም መቃብሩን
አደረጉ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር ኢሳ 53፡8-9
የኢሳይያስ ምሥክርነት ።
- እርሱም ኃጢአት አላደረገም ተንኮልም በአፉ አልተገኘበትም ሲሰድቡትም መልሶ አልተሳደበም መከራንም ሲቀበል
አልዛተም፤ ነገር ግን በጽድቅ ለሚፈርደው ራሱን ሰጠ ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር እርሱ ራሱ በሥጋው
ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ 1ጴጥ 2፡22-24 የጴጥሮስ ምስክርነት።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ ጻድቅ ሆኖ ሳለ እንደ በደለኛ ተቆጠረ እርሱ ጻድቁ እንደበደለኛ በመቆጠሩ እኛ
በእርሱ ያመንን ግን እንደ ጻድቅ ተቆጠርን።
ይህ የሆነበት ምክንያት የሁላችንን በደል በመሸከሙ ነው።
በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕማማችንንም ተሸክሟል ...እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ ይላል
ኢሳ 53፡4-7።
እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ ... ይቀጥላል
ኢሳ 53፡4-7።
እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ ... ይቀጥላል
KING ( ነጻነት ከፍል 4 መምህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት (ካለፈው የቀጠለ) ክፍል ፬
ባለፈው ሳምንት ጽሑፍ ከዘለዓለሙ የኃጢአት ፍርድ ማን ነጻ ያወጣኛል? የሚል ጥያቄ ጠይቀን ነበር ያቆምነው። ዛሬ ደግሞ መልሱን እናጠናለን።
ከኃጢአት ነጻ ማውጣት የሚችለው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ብዙዎቻችን የሚያስቸግረን ሊለቀን ያልቻለ ፤ የማንወደው ነገር ሁልጊዜ የምናደርገው
ዝሙት፤ ሥካር፤ ቂም እና በቀል፤ ጥላቻ፤ ውሸት፤ ወዘተ የመሳሰለው ኃጢአት በውስጣችን እየኖረ ደስታችንን ቀምቶን ይኖራል፤ በዚህ ምክንያት መንፈሳችን
እየወቀሰን የምንሰቃይ፤ በጸሎታችን ጊዜ የምንሸማቀቅ፤ ሰይጣን ደግሞ በኃጢአታችን እየከሰሰ ሰላማችንን የነሳን ብዙዎች ነን።
በኃጢአታችን ምክንያት ነፍሳችን እረፍት ስላላገኘች ሁልጊዜ ትጨነቃለች፤ ሰው በሞተ ቁጥር የእኔ እጣ ፋንታ ምን ይሆን፤ በእግዚአብሔር ፊት እንዴት እንቆም
ይሆን? እያልን ራሳችንን የምንጠይቅ ብዙዎች ነን። አድራሻችን የት ይሆን ሲኦል ይሆን ገነት? እያልን መጨረሻችንን ያላረጋገጥን አለን። አንዳዶቻችን ደግሞ እኔ
እጅግ ኃጢአተኛ ነኝ፤ እግዚአብሔር እኔን ማየት አይፈልግም፤ በሚል የሰይጣን ድምጽ ተገፋፍተን ተስፋ የቆረጥን፤ ጨርሰን ከቤተ ክርስቲያን የጠፋን፤
ከእግዚአብሔር መሸሽ አማራጭ የሚመስለን ሰዎች አለን።
ሌሎቻችን ደግሞ የኃጢአታችን ሸከም ሲከብደን፤ ከኃጢአታችን ያመለጥን መስሎን ከሰይጣን ክስ ነጻ ለመውጣት እግዚአብሔር የለም በሚል ስሜት እረፍት
ለማግኘት የምንሞክር አንጠፋም።
ሌሎቻችን ደግሞ በሃይማኖት አባቶች በማመካኘት ከኃጢታችን ነጻ የምንሆን የሚመስለን፤ የእግዚአብሔርን ቃል ላለመስማት ጆሮአችንን የደፈንን፤ ወይም
ትክክለኛውን ሃይማኖት ስለማናውቀው ሃይማኖት አይስፈልገንም በማለት ራሳችንን የምናታልል ሰዎች አለን።
አንዳዶቻችን ከኃጢአታችን ክብደት የተነሳ የሚያዝናኑ እና የሚያስቁ ስብከቶችን እንጂ፤ ስለ ኃጢአት ነውርነት፤ ስለዘለዓለማዊ ፍርድ፤ ስለንስሐ፤ ተግጻጽ እና
ወቀሳን የያዙ ስብከቶችን መስማት የማንፈልግ እጅግ ብዙዎች ነን። ብዙዎቻችን ደግሞ ትክክለኛውን ነጻ የሚያወጣ የእግዚአብሔር ቃል ባለማግኘታችን
ከኃጢአታችን ለማምለጥ እንደ እግዚአብሔር ቃል ያልሆኑ ወይም የተሳሳቱ መንፈሳዊ እንቅስቃሴዎችን የምናደርግ፤ በምናደርጋቸው እንቅሥቃሴዎች የኃጢአት
ሥርየት ለማግኘት የምንሞክር፤ ነገር ግን እንቅሥቃሴዎቻችንን ደጋግመን ብናደርጋቸዉም እውነት ስለሌለባቸው እርካታ እና መንፈሳዊ እረፍት ያጣን፤ እውነተኛ
ነጻነት ስለአላገኘን እስከ አሁን የምንቅበዘበዝ እና በኃጢታችን የምንኖር ነገር ግን የምናመልክ ሰዎች አለን።
አንዳዶቻችን ደግሞ ኢየሱስ አድኖናል ኃጢአት ብንሠራም መዳናችንን አይከለክለንም ኢየሱስ ነጻ ስላወጣን በኃጢታችን አንጠየቅም በሚል የሥሕተት ትምህርት
ከንስሀ እርቀን የኃጢአት ባሪያዎች የሆንን የክርስቶስ ተካታዮች የሆንን ከቅድስና እርቀን የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ማዝናኛ ንግግር የምናዳምጥ ምስኪኖች
አለን። ... መጸሐፍ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ እንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና የሚያስፈራ ግን የፍርድ
መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ። የሚለውን ቃል የረሳነው ብዙዎቻችን ነን።
ከላይ የዘረዘርናቸው ነገሮችን የመሳሰሉት ምክንያቶች ሁሉ ኃጢአት የፈጠረብን ጭንቀቶች ናቸው። እነዚህ ምክንያቶች የበለጠ ኃጢአተኛ ያደርጉናል እንጂ
እውነተኛ የሕሊና እረፍት ወይም የነፍስ አርነትን ሊሰጡን አይችሉም።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛውን የኃጢአት ነጻነት የምንጎናጸፈው በምን እንደሆነ ግልጽ በሆነ ቋንቋ ተናግሯል እንዲህ ሲል ... እናንተ በቃሌ ብትኖሩ በእውነት
ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ፤ እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው። ዮሐ 8፡31። ስለ ባርነት ግንዛቤ ላልነበራቸው የአብርሃም ልጆች ሲናገር ...
ኃጢአትን የሚያደርግ የኃጢአት ባሪያ ነው ... እንግዲህ ልጁ አርነት ቢያወጣችሁ አርነት ትወጣላችሁ አላቸው ቁ 34-37። ኢየሱስ ክርስቶስ በእርግጥ አሁን
በሕይወታችን አሥሮ ከያዘን ኃጢአት ነጻ ያወጣል ? ? ? ... ይቀጥላል
ባለፈው ሳምንት ጽሑፍ ከዘለዓለሙ የኃጢአት ፍርድ ማን ነጻ ያወጣኛል? የሚል ጥያቄ ጠይቀን ነበር ያቆምነው። ዛሬ ደግሞ መልሱን እናጠናለን።
ከኃጢአት ነጻ ማውጣት የሚችለው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ብዙዎቻችን የሚያስቸግረን ሊለቀን ያልቻለ ፤ የማንወደው ነገር ሁልጊዜ የምናደርገው
ዝሙት፤ ሥካር፤ ቂም እና በቀል፤ ጥላቻ፤ ውሸት፤ ወዘተ የመሳሰለው ኃጢአት በውስጣችን እየኖረ ደስታችንን ቀምቶን ይኖራል፤ በዚህ ምክንያት መንፈሳችን
እየወቀሰን የምንሰቃይ፤ በጸሎታችን ጊዜ የምንሸማቀቅ፤ ሰይጣን ደግሞ በኃጢአታችን እየከሰሰ ሰላማችንን የነሳን ብዙዎች ነን።
በኃጢአታችን ምክንያት ነፍሳችን እረፍት ስላላገኘች ሁልጊዜ ትጨነቃለች፤ ሰው በሞተ ቁጥር የእኔ እጣ ፋንታ ምን ይሆን፤ በእግዚአብሔር ፊት እንዴት እንቆም
ይሆን? እያልን ራሳችንን የምንጠይቅ ብዙዎች ነን። አድራሻችን የት ይሆን ሲኦል ይሆን ገነት? እያልን መጨረሻችንን ያላረጋገጥን አለን። አንዳዶቻችን ደግሞ እኔ
እጅግ ኃጢአተኛ ነኝ፤ እግዚአብሔር እኔን ማየት አይፈልግም፤ በሚል የሰይጣን ድምጽ ተገፋፍተን ተስፋ የቆረጥን፤ ጨርሰን ከቤተ ክርስቲያን የጠፋን፤
ከእግዚአብሔር መሸሽ አማራጭ የሚመስለን ሰዎች አለን።
ሌሎቻችን ደግሞ የኃጢአታችን ሸከም ሲከብደን፤ ከኃጢአታችን ያመለጥን መስሎን ከሰይጣን ክስ ነጻ ለመውጣት እግዚአብሔር የለም በሚል ስሜት እረፍት
ለማግኘት የምንሞክር አንጠፋም።
ሌሎቻችን ደግሞ በሃይማኖት አባቶች በማመካኘት ከኃጢታችን ነጻ የምንሆን የሚመስለን፤ የእግዚአብሔርን ቃል ላለመስማት ጆሮአችንን የደፈንን፤ ወይም
ትክክለኛውን ሃይማኖት ስለማናውቀው ሃይማኖት አይስፈልገንም በማለት ራሳችንን የምናታልል ሰዎች አለን።
አንዳዶቻችን ከኃጢአታችን ክብደት የተነሳ የሚያዝናኑ እና የሚያስቁ ስብከቶችን እንጂ፤ ስለ ኃጢአት ነውርነት፤ ስለዘለዓለማዊ ፍርድ፤ ስለንስሐ፤ ተግጻጽ እና
ወቀሳን የያዙ ስብከቶችን መስማት የማንፈልግ እጅግ ብዙዎች ነን። ብዙዎቻችን ደግሞ ትክክለኛውን ነጻ የሚያወጣ የእግዚአብሔር ቃል ባለማግኘታችን
ከኃጢአታችን ለማምለጥ እንደ እግዚአብሔር ቃል ያልሆኑ ወይም የተሳሳቱ መንፈሳዊ እንቅስቃሴዎችን የምናደርግ፤ በምናደርጋቸው እንቅሥቃሴዎች የኃጢአት
ሥርየት ለማግኘት የምንሞክር፤ ነገር ግን እንቅሥቃሴዎቻችንን ደጋግመን ብናደርጋቸዉም እውነት ስለሌለባቸው እርካታ እና መንፈሳዊ እረፍት ያጣን፤ እውነተኛ
ነጻነት ስለአላገኘን እስከ አሁን የምንቅበዘበዝ እና በኃጢታችን የምንኖር ነገር ግን የምናመልክ ሰዎች አለን።
አንዳዶቻችን ደግሞ ኢየሱስ አድኖናል ኃጢአት ብንሠራም መዳናችንን አይከለክለንም ኢየሱስ ነጻ ስላወጣን በኃጢታችን አንጠየቅም በሚል የሥሕተት ትምህርት
ከንስሀ እርቀን የኃጢአት ባሪያዎች የሆንን የክርስቶስ ተካታዮች የሆንን ከቅድስና እርቀን የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ማዝናኛ ንግግር የምናዳምጥ ምስኪኖች
አለን። ... መጸሐፍ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ እንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና የሚያስፈራ ግን የፍርድ
መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ። የሚለውን ቃል የረሳነው ብዙዎቻችን ነን።
ከላይ የዘረዘርናቸው ነገሮችን የመሳሰሉት ምክንያቶች ሁሉ ኃጢአት የፈጠረብን ጭንቀቶች ናቸው። እነዚህ ምክንያቶች የበለጠ ኃጢአተኛ ያደርጉናል እንጂ
እውነተኛ የሕሊና እረፍት ወይም የነፍስ አርነትን ሊሰጡን አይችሉም።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛውን የኃጢአት ነጻነት የምንጎናጸፈው በምን እንደሆነ ግልጽ በሆነ ቋንቋ ተናግሯል እንዲህ ሲል ... እናንተ በቃሌ ብትኖሩ በእውነት
ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ፤ እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው። ዮሐ 8፡31። ስለ ባርነት ግንዛቤ ላልነበራቸው የአብርሃም ልጆች ሲናገር ...
ኃጢአትን የሚያደርግ የኃጢአት ባሪያ ነው ... እንግዲህ ልጁ አርነት ቢያወጣችሁ አርነት ትወጣላችሁ አላቸው ቁ 34-37። ኢየሱስ ክርስቶስ በእርግጥ አሁን
በሕይወታችን አሥሮ ከያዘን ኃጢአት ነጻ ያወጣል ? ? ? ... ይቀጥላል
KING ( ነጻነት ከፍል 3 መምህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት (ካለፈው የቀጠለ ቁ፫)
ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ
የሰው ሁለንተና በኃጢአት የተበከለ ነው። ይህ ማለት አእምሮው ፤ ስሜቱ እና ፈቃዱ ተበከለዋል ማለት ነው። ሰው በሰው
ፊት ሲታይ መልካም የሠራ ፤ ጻድቅ እንከን የለሽ ይመስላል። ሰውን ጻድቅ እና ኃጥእ ፤ በጣም የጸደቀ በጣም የተኮነነ
እያልን በሁለት ጎራ ልንመድብ እንችላለን። ነገር ግን ሰው ፊትን ያያል እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል 1ሳሙ16፡7 ተብሎ
እንደተጻፈ የእኛ አመዳደብ ፍጹም የተሳሳተ ነው።
መጽሐፍ ቅዱስ የእኛን አመዳደብ በመሰረዝ አንድም ጻድቅ የለም በማለት ይደመድማል ሮሜ 3፡11። ሰው በመልካምነቱ
ጻድቅ ቢባልም ኃጢአት የሌለበት ነው ማለት ግን አይደለም። ለዚህ ነው ጻድቃን ራሳቸው ጽድቃችን የመርገም ጨርቅ
ነው። እንሆ በአመፃ ተጸነሥሁ እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ ያሉት ኢሳ 64፡6 መዝ 51፡5።
ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር ፊት የሚከተሉትን ይመስላል።
ኃጢአተኛ የተኮነነ ነው። “ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርሷ ትሞታለች” ሕዝ 18፡20። ልብ አናድርግ ነፍስን የሚገድላት
ኃጢአት እንጂ እግዚአብሔር አይደለም። እግዚአብሔር ከኃጢአት ለማዳን ቆሞ ይጠብቃል።
ኃጢአተኛ በቍጣ ሥር የሚገኝ ጠላት ነው። አመንዝሮች ሆይ ዓለምን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል እንዲሆን
አታውቁምን? የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚወድ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኗል። ጠላት ማለት በተቃርኖ የቆመ ማለት
ስለሆነ ኃጢተኛም ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ የሆነ አቋም ያለው ማለት ነው። ጳውሎስ በሮሜ 5፡9-10 ላይ በክርስቶስ
ሞት ከእግዚአብሔር ጋር የታረቁ ጠላቶች ከእግዚአብሔር ቁጣ የመዳን ዋስትና እንዳላቸው ይናገራል።
የተበከለ ወይም የተበላሸ ነው። ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች ምድርም ግፍን ተሞላች። እግዚአብሔርም
ምድርን አየ እነሆም ተበላሸች ሥጋን የለበሰ ሁሉ በምድር ላይ መንገዱን አበላሽቶ ነበርና ዘፍ 6፡11። ይላል።
ኃጢአተኝነት ማለት አደገኛ ብልሽት ማለት ነው።
በሕግ በኩል ሲታይ ደካማ ነው። የእግዚአብሔር ሕግ በሰው ውድቀት አልተለወጠም። ዛሬም የእግዚአብሔር ፈቃድ ሕጉን
ሰው በሙሉ እንዲታዘዘው ነው። ነገር ግን ሰው ከተበከለ ማንነቱ የተነሣ ሕጉን መታዘዝ አይችልም። በሥጋ የሚኖሩትም
እግዚአብሔርን ማስደሰት አይችሉም ተብሎ ተጽፏል ሮሜእ 8፡7። ሕግ ኃጢተኛ መሆናችንን ይነግረናል እንጂ
ከኃጢአታችን አያድነንም። እግዚአብሔር በሰጠው ሕግ በኩል ሲመለከተን ከሕግ በታች ወይም ከፍርድ በታች
እንገኛለን። አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ ከሕግ
በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው።
ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና ይላል ሮሜ 3፡19-20።
ኃጢተኛ በእግዚአብሔር ዘንድ የሞተ ነው። በቅዱስ መጽሐፍ ውስጥ ሕይወት ማለት ከእግዚአብሔር ጋር በሕብረት መኖር
የእግዚአብሔርን ሕይወት መካፈል ማለት ሲሆን ሞት ማለት ደግሞ ከዚህ ሕብረት መለየት ወይም የእግዚአብሔርን
ሕይወት ማጣት ማለት ነው። ቅ/ጳውሎስ በበደላችሁና በኃጢታችሁ ሙታን ነበራችሁ ይላል ኤፌ 2፡1።
ታዲያ የኃጢተኞች መጨረሻ ምን ይሆን? የኃጢአተኞች መጨረሻ ወደ ገሃነም መጣል ነው ሉቃ 12፡5። ይህ እውነት
ላይመስልዎት ይችላል ነገሩ እውነት ነው። ሰው በሥጋ ከንፍሱ ከተለየ በኋላ ወደ መቃብር መውረዱ እውነት እንደሆነ ሁሉ
በሕይወቱ የሞተ ሰውም ወደ ገሃነም መውረዱ የማይቀር ነው። መጽሐፍ ቅዱስ አትሳቱ እግዚአብሔር አይዘበትበትም ሰው
የሚዘራውን ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና በመንፈስ ግን የሚዘራ ከመንፈስ
የዘለዓለም ሕይወትን ያጭዳል ይላል ገላ 6፡7።
ከኃጢአት እና ከዘለዓለም ፍርድ ነጻ መውጣት ትፈልጋለ/ሽ/ ??
ኃጢአተኛ ነህ ፤ ኃጢአተኛ መሆንህን እወቅ ኩነኔ የለም በሚል የተሳሳተ ግምት ራስህን አታታልል፤ የኃጢአት ሸክምህ
በእንዲህ አይነቱ ግምት አይቀልልህምም፤ ተጠንቀቅ፤
ከዘለዓለሙ የኃጢአት ፍርድ ማን ነጻ ያወጣኛል. . .? ? ? ይቀጣላል..
ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ
የሰው ሁለንተና በኃጢአት የተበከለ ነው። ይህ ማለት አእምሮው ፤ ስሜቱ እና ፈቃዱ ተበከለዋል ማለት ነው። ሰው በሰው
ፊት ሲታይ መልካም የሠራ ፤ ጻድቅ እንከን የለሽ ይመስላል። ሰውን ጻድቅ እና ኃጥእ ፤ በጣም የጸደቀ በጣም የተኮነነ
እያልን በሁለት ጎራ ልንመድብ እንችላለን። ነገር ግን ሰው ፊትን ያያል እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል 1ሳሙ16፡7 ተብሎ
እንደተጻፈ የእኛ አመዳደብ ፍጹም የተሳሳተ ነው።
መጽሐፍ ቅዱስ የእኛን አመዳደብ በመሰረዝ አንድም ጻድቅ የለም በማለት ይደመድማል ሮሜ 3፡11። ሰው በመልካምነቱ
ጻድቅ ቢባልም ኃጢአት የሌለበት ነው ማለት ግን አይደለም። ለዚህ ነው ጻድቃን ራሳቸው ጽድቃችን የመርገም ጨርቅ
ነው። እንሆ በአመፃ ተጸነሥሁ እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ ያሉት ኢሳ 64፡6 መዝ 51፡5።
ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር ፊት የሚከተሉትን ይመስላል።
ኃጢአተኛ የተኮነነ ነው። “ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርሷ ትሞታለች” ሕዝ 18፡20። ልብ አናድርግ ነፍስን የሚገድላት
ኃጢአት እንጂ እግዚአብሔር አይደለም። እግዚአብሔር ከኃጢአት ለማዳን ቆሞ ይጠብቃል።
ኃጢአተኛ በቍጣ ሥር የሚገኝ ጠላት ነው። አመንዝሮች ሆይ ዓለምን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል እንዲሆን
አታውቁምን? የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚወድ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኗል። ጠላት ማለት በተቃርኖ የቆመ ማለት
ስለሆነ ኃጢተኛም ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ የሆነ አቋም ያለው ማለት ነው። ጳውሎስ በሮሜ 5፡9-10 ላይ በክርስቶስ
ሞት ከእግዚአብሔር ጋር የታረቁ ጠላቶች ከእግዚአብሔር ቁጣ የመዳን ዋስትና እንዳላቸው ይናገራል።
የተበከለ ወይም የተበላሸ ነው። ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች ምድርም ግፍን ተሞላች። እግዚአብሔርም
ምድርን አየ እነሆም ተበላሸች ሥጋን የለበሰ ሁሉ በምድር ላይ መንገዱን አበላሽቶ ነበርና ዘፍ 6፡11። ይላል።
ኃጢአተኝነት ማለት አደገኛ ብልሽት ማለት ነው።
በሕግ በኩል ሲታይ ደካማ ነው። የእግዚአብሔር ሕግ በሰው ውድቀት አልተለወጠም። ዛሬም የእግዚአብሔር ፈቃድ ሕጉን
ሰው በሙሉ እንዲታዘዘው ነው። ነገር ግን ሰው ከተበከለ ማንነቱ የተነሣ ሕጉን መታዘዝ አይችልም። በሥጋ የሚኖሩትም
እግዚአብሔርን ማስደሰት አይችሉም ተብሎ ተጽፏል ሮሜእ 8፡7። ሕግ ኃጢተኛ መሆናችንን ይነግረናል እንጂ
ከኃጢአታችን አያድነንም። እግዚአብሔር በሰጠው ሕግ በኩል ሲመለከተን ከሕግ በታች ወይም ከፍርድ በታች
እንገኛለን። አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ ከሕግ
በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው።
ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና ይላል ሮሜ 3፡19-20።
ኃጢተኛ በእግዚአብሔር ዘንድ የሞተ ነው። በቅዱስ መጽሐፍ ውስጥ ሕይወት ማለት ከእግዚአብሔር ጋር በሕብረት መኖር
የእግዚአብሔርን ሕይወት መካፈል ማለት ሲሆን ሞት ማለት ደግሞ ከዚህ ሕብረት መለየት ወይም የእግዚአብሔርን
ሕይወት ማጣት ማለት ነው። ቅ/ጳውሎስ በበደላችሁና በኃጢታችሁ ሙታን ነበራችሁ ይላል ኤፌ 2፡1።
ታዲያ የኃጢተኞች መጨረሻ ምን ይሆን? የኃጢአተኞች መጨረሻ ወደ ገሃነም መጣል ነው ሉቃ 12፡5። ይህ እውነት
ላይመስልዎት ይችላል ነገሩ እውነት ነው። ሰው በሥጋ ከንፍሱ ከተለየ በኋላ ወደ መቃብር መውረዱ እውነት እንደሆነ ሁሉ
በሕይወቱ የሞተ ሰውም ወደ ገሃነም መውረዱ የማይቀር ነው። መጽሐፍ ቅዱስ አትሳቱ እግዚአብሔር አይዘበትበትም ሰው
የሚዘራውን ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና በመንፈስ ግን የሚዘራ ከመንፈስ
የዘለዓለም ሕይወትን ያጭዳል ይላል ገላ 6፡7።
ከኃጢአት እና ከዘለዓለም ፍርድ ነጻ መውጣት ትፈልጋለ/ሽ/ ??
ኃጢአተኛ ነህ ፤ ኃጢአተኛ መሆንህን እወቅ ኩነኔ የለም በሚል የተሳሳተ ግምት ራስህን አታታልል፤ የኃጢአት ሸክምህ
በእንዲህ አይነቱ ግምት አይቀልልህምም፤ ተጠንቀቅ፤
ከዘለዓለሙ የኃጢአት ፍርድ ማን ነጻ ያወጣኛል. . .? ? ? ይቀጣላል..
KING (ነጻነት ክፍል2 መምህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት(ካለፈው የቀጠለ)
ከኃጢአት ነጻ መውጣት
ኃጢእት ምንድን ነው?
የኃጢአትን ምንነት ለማወቅ ከኃጢአት ነጻ ለመውጣት የምናደርገውን ፍላጎት ይጨምርናል ። ስለ ኃጢአት ካላወቅን
የእግዚአብሔርን ጸጋ ፍቅሩን ፤ ድኅነትን ፤ የወንጌልን መልእክት ሁሉ መረዳት አንችልም።
ኃጢአት ስሕተት ፤ ኢላማን መሳት ፤ ድንበርን መተላለፍ ፤ ፍትሕን ወይም ጽድቅን መጣስ ፤ ግፍ ፤ ብልሽት የሚሉትን
ትርጉሞች ይሰጣል።
በጎ ለማድረግ አውቆ የማይሰራውም ኃጢአት ነው። ያዕ 4፡17። እንደተባለው ፤ ኃጢአት የሚገባንን አለመፈጸምም
እንደሆነ እንረዳለን። በዚህ መሠረት ኃጢአት በያንዳዱ ሰው የሚገኝ ርኩሰት ነው።
የሰው ልብ በእግዚአብሔር ዓይን ሲታይ እጅግ ክፉ ነው።
እግዚአብሔርም የሰው ክፋት በምድር ላይ እንደ በዛ ፤ የልቡ ሐሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደሆነ አየ ይላል ዘፍ 6፡
5።
የሰው ልብ ከሁሉ ይልቅ ተንኮለኛ እጅግም ክፉ ነው ማንስ ያውቀዋል?ይላል ኤር 17፡9።
እንዲሁም ሁሉም ኃጢአትን ሠርተዋልና የግዚአብሔር ክብር ጎድሏቸዋል
ተብሎ ተጽፎአል። ሮሜ 3፡23።
ከሁሉም የከፋው ኃጢአት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ አለማመን ነው።
እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለጽድቅም ስለፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤ ስለኃጢአት በእኔ ስለማያምኑ ነው ፤ ስለጽድቅም
ወደ አብ ስለምሄድ ነው ፤ ስለፍርድም የዚህ ዓለም ግዢ ስለተፈረደበት ነው። ይላል ዮሐ 16፡8-9። ምክንያቱም ኃጢአተኞች
በኢየሱስ ክርስቶስ ቢያምኑ ይድናሉ ፤ ነገር ግን ኃጢአተኞች ሆነው ሣለ ሊያድናቸው በሚችለው በክርስቶስ አለማመናቸው
ደግሞ እጥፍ ኃጢአት ነው።
የኃጢአት ውጤት
1 ኃጢአት በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለውን ግንኙነት ያበላሻል።
በመጀመሪያ በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን መለካም ግንኙነት ያበላሸው ኃጢአት ነበር ዘፍ 3፡8። ሰው በኃጢአት
እየኖረ ከእግዚአብሔር ጋር መኖር አይችልም። የእግዚአብሔርን ክብርና ሞገስም አያገኝም። ሰላም ፤ ደስታ እና እርካታም
ሁሉ ይርቁታል።
2 ኃጢአት በሰውና በሰው መካከል ያለውን ግንኙነትም ያበላሻል ዘፍ 2፡25።
ሰዎች በኃጢአት የሚኖሩ ከሆነ እርስ በርሳቸው መተማመን አይችሉም ፤ ፍቅር ፤ መተሳሰብ ፤ አይኖራቸውም ፤ ንሥሐ
በሌለው ሕይወት እራስ ወዳድነት ጎልቶ ይታያል። እርስ በእርስ መካሰስ የሚመጣውም በኃጢአት ምክንያት ነው ዘፍ 3፡13።
3 ኃጢአት የእግዚአብሔርን ፍርድ ያስከትላል።
እግዚአብሔር በባሕርዩ ቅዱስ ስለሆነ በኃጢአት ላይ መፍረድ አለበት። በዚህ ምክንያት በኃጢአተኛው ፈንታ
የእግዚአብሔርን ፍርድ የሚሸከም ምትክ ካልተገኘ ኃጢተኛው ፍርዱን ይሸከማል። ዘፍ 3፡14-19 6፡13።
4 ኃጢአት የዘለዓለም ጥፋት አለበት
የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው እንደተባለ ሮሜ 6፡23። በኃጢአታችን ተናዘን ንስሐ ባንገባ ግን የዘለዓለም ሞት ይጠብቀናል ዳሩ
ግን የሚፈሩ እና የማያምኑ የርኩሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኞችም ሁሉ ዕዳላቸው በዲን እና በእሳት
በሚቃጠልም ባሕር ነው ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው ራእ 21፡8።
ታዲያ ከኃጢአትና ከዘላለም ጥፋት ማን ያድነን ይሆን? . . . . . . ይቀጥላል
ከኃጢአት ነጻ መውጣት
ኃጢእት ምንድን ነው?
የኃጢአትን ምንነት ለማወቅ ከኃጢአት ነጻ ለመውጣት የምናደርገውን ፍላጎት ይጨምርናል ። ስለ ኃጢአት ካላወቅን
የእግዚአብሔርን ጸጋ ፍቅሩን ፤ ድኅነትን ፤ የወንጌልን መልእክት ሁሉ መረዳት አንችልም።
ኃጢአት ስሕተት ፤ ኢላማን መሳት ፤ ድንበርን መተላለፍ ፤ ፍትሕን ወይም ጽድቅን መጣስ ፤ ግፍ ፤ ብልሽት የሚሉትን
ትርጉሞች ይሰጣል።
በጎ ለማድረግ አውቆ የማይሰራውም ኃጢአት ነው። ያዕ 4፡17። እንደተባለው ፤ ኃጢአት የሚገባንን አለመፈጸምም
እንደሆነ እንረዳለን። በዚህ መሠረት ኃጢአት በያንዳዱ ሰው የሚገኝ ርኩሰት ነው።
የሰው ልብ በእግዚአብሔር ዓይን ሲታይ እጅግ ክፉ ነው።
እግዚአብሔርም የሰው ክፋት በምድር ላይ እንደ በዛ ፤ የልቡ ሐሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደሆነ አየ ይላል ዘፍ 6፡
5።
የሰው ልብ ከሁሉ ይልቅ ተንኮለኛ እጅግም ክፉ ነው ማንስ ያውቀዋል?ይላል ኤር 17፡9።
እንዲሁም ሁሉም ኃጢአትን ሠርተዋልና የግዚአብሔር ክብር ጎድሏቸዋል
ተብሎ ተጽፎአል። ሮሜ 3፡23።
ከሁሉም የከፋው ኃጢአት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ አለማመን ነው።
እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለጽድቅም ስለፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤ ስለኃጢአት በእኔ ስለማያምኑ ነው ፤ ስለጽድቅም
ወደ አብ ስለምሄድ ነው ፤ ስለፍርድም የዚህ ዓለም ግዢ ስለተፈረደበት ነው። ይላል ዮሐ 16፡8-9። ምክንያቱም ኃጢአተኞች
በኢየሱስ ክርስቶስ ቢያምኑ ይድናሉ ፤ ነገር ግን ኃጢአተኞች ሆነው ሣለ ሊያድናቸው በሚችለው በክርስቶስ አለማመናቸው
ደግሞ እጥፍ ኃጢአት ነው።
የኃጢአት ውጤት
1 ኃጢአት በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለውን ግንኙነት ያበላሻል።
በመጀመሪያ በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን መለካም ግንኙነት ያበላሸው ኃጢአት ነበር ዘፍ 3፡8። ሰው በኃጢአት
እየኖረ ከእግዚአብሔር ጋር መኖር አይችልም። የእግዚአብሔርን ክብርና ሞገስም አያገኝም። ሰላም ፤ ደስታ እና እርካታም
ሁሉ ይርቁታል።
2 ኃጢአት በሰውና በሰው መካከል ያለውን ግንኙነትም ያበላሻል ዘፍ 2፡25።
ሰዎች በኃጢአት የሚኖሩ ከሆነ እርስ በርሳቸው መተማመን አይችሉም ፤ ፍቅር ፤ መተሳሰብ ፤ አይኖራቸውም ፤ ንሥሐ
በሌለው ሕይወት እራስ ወዳድነት ጎልቶ ይታያል። እርስ በእርስ መካሰስ የሚመጣውም በኃጢአት ምክንያት ነው ዘፍ 3፡13።
3 ኃጢአት የእግዚአብሔርን ፍርድ ያስከትላል።
እግዚአብሔር በባሕርዩ ቅዱስ ስለሆነ በኃጢአት ላይ መፍረድ አለበት። በዚህ ምክንያት በኃጢአተኛው ፈንታ
የእግዚአብሔርን ፍርድ የሚሸከም ምትክ ካልተገኘ ኃጢተኛው ፍርዱን ይሸከማል። ዘፍ 3፡14-19 6፡13።
4 ኃጢአት የዘለዓለም ጥፋት አለበት
የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው እንደተባለ ሮሜ 6፡23። በኃጢአታችን ተናዘን ንስሐ ባንገባ ግን የዘለዓለም ሞት ይጠብቀናል ዳሩ
ግን የሚፈሩ እና የማያምኑ የርኩሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኞችም ሁሉ ዕዳላቸው በዲን እና በእሳት
በሚቃጠልም ባሕር ነው ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው ራእ 21፡8።
ታዲያ ከኃጢአትና ከዘላለም ጥፋት ማን ያድነን ይሆን? . . . . . . ይቀጥላል
KING (ነጻነት(ክፍል1) መምህር ተከስተ ጫኔ)
ነጻነት
ነጻነት የሰው ፍላጎት ብቻ ሳይሆን የሰው ተፈጥሮውም ነው። እግዚአብሔር በነጻነት ውስጥ ያስቀመጠው ታላቅ ምሥጢር አለ። ይህ የእግዚአብሔር ጥበብ እጅግ
በጣም አስደናቂ ነው። ማነኛውም የሰው ልጅ እውቀትና ችሎታ በሥራ ላይ ውለው ለሰው ጥቅም የሚሰጡት በዚህ በነጻነት ምሥጢር ነው።
ነጻነት በእግዚአብሔር መንፈስ የተሰጠ የሰው ማንነት ነው። ሰው ነጻ ፍጡር መሆኑን የሚያንጸባርቀው ገና ሲወለድ ጀምሮ ነው። ሕጻናት አቅም ካላነሳቸው በቀር
ዝም ብለው ምቀመጥ አይችሉም መሮጥ መጫወት ይፈልጋሉ እናት እና አባት እነርሱን ለመቆጣጠር ሲሞክሩ ተቃውሞአቸውን በለቅሶ ይገልጣሉ። ይህ ሁኔታ የነጻነት
ፍላጎት በትምህርት ወይም በአካባቢ ሁኔታ የሚገኝ ሳይሆን በተፈጥሮ በውስጣችን ያለ የእግዚአብሔር ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት ነው።
በዓለም ላይ ታላላቅ የርስ በርስ ጦርነቶች ተደርገዋል ፤ በየጊዜው የብዙ ሕዝብ ደም ብዙ ጊዜ ፈሶአል እየፈሰሰም ነው የሕዝብ አመጽ በየሀገሩ ይካሔዳል አብዛኛው
ምክንያት ግን ነጻነት ነው።
ነጻነትን በጣም የሚፈሩ ሰዎች ብዙ አፈና ሲያደርጉ እየነኩ ውይም እያበላሹ ያሉት የእግዚአብሔርን ምሥጢር ወይም የሰውን ዋና ነገር ሞሆኑን አይገንዘቡም።
አምባ ገነኖች መጨረሻቸው ሳያምር የቀረው የነጻነትን ምሥጢር ሳያውቁ በመቅረታቸው ነው።
ነጻነት ትልቅ ዋጋ ያስከፍላል ፤ ነጻነት እስካሁን ድረስ ያለደም ተግኝቶ አያውቅም መንፈሳዊው ነጻነት እንኳ የተገኘው በደም ነው። ለምሳሌ ፤ እስራኤላውያን
ከፈርዖን ሁለንተናዊ አገዛዝ ነጻ የወጡት ነውር የሌለለበት በግ ታርዶ ደሙ በር ላይ ከተረጨ [ከተቀባ] በኋላ ነበር። እንዲሁም ማነኛውም ኃጢአተኛ ከበደሉ ነጻ
ሊሆን የሚችለው ስለበደሉ ያቀረበው መሥዋት ከተሠዋ በኋላ ነው።
ነጻነት እንዲሁ በዋዛ የምናወራው ነገር አይደለም ፤ በነጻነት ምክንያት በዓለም ላይ ብዙ ደም ፈሷል። ነጻነት ይህን ያህል ዋጋ የሚያስከፍል ለምን ይሆን? ብለን
ብንመረምር በሰው ውስጥ ያለ መታፈን የማይችል የእግዚአብሔር ምሥጢር ስለሆነ ነው ማለት ይቻላል።
እንግዲህ ማህበራዊ ነጻነታችንን በፖለቲካ ታጋዮች ፤ በሰባዊ መብት ተሟጋቾች በጠብመንጃ እና በራሳችን ጥረት ልናገኝ እንችላለን እውነተኛው የሕይወት ነጻነት
የሚገኘው ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው። ሰው የነጻነት ጥያቄው በትክክል ተመልሶለት እረፍት የሚያገኘው ግን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ
ሲደርስ ነው። በሰው ውስጥ ያለው የእግዚአብሔር ምስጢር ፤ ትርጉም ወይም ፍቺ የሚያገኘው ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ ነው። በኢየሱስ ክርስቶስ ያልተገኘ
ነጻነት በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ ይምጣ ሌላ ባርነት አለው። በክርስቶስ ነጻ ያልወጣ ሰው ከክፉ ከገዥዎች ነጻ ቢወጣም ዛሬ እንደሚታየው ዓለም የዲያብሎስ
ባሪያ ሊሆን ይችላል። ባርነት ሙሉ ለሙሉ የሚወገደው በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው ። ይህ የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው።
ነጻ አውጭ ነን ሲሉ የነበሩት ሁሉ ዛሬ እጃችንን በአፋችን ላይ አስጭነው እየገዙን ነው። ዲያብሎስ ዓለምን እየገዛ ያለው በባሪያዎቹ በኩል ነው። በነገራችን ላይ
በክርስቶስ ነጻ ያልወጡ ገዥዎች ዕረፍት ያመጡልናል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው። ነጻነት የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው። ያለክርስቶስ ደግሞ ይህን ድንቅ ምሥጢር
ማወቅ መቅመስ አይቻልም።
በክርስቶስ ያለ ነጻነት
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ ወደ ምድር የመጣበት እና ሥጋ ለብሶ የተገለጠበት ምክንያት ነጻ ለማውጣት ነው። ቃሉ እንዲህ ይላል።
“የጌታ መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና ለታሠሩም መፈታትን ፤ ለእውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ
የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል” ሉቃ 4፤19።
እንግዲህ በክርስቶስ ከሦስት ነገሮች ነጻ መውጣት ይቻላል።
1.ከሠይጣን እሥራት ነጻ መውጣት ይቻላል
2.ከኃጢአት
3.በሕግ ከሚመጣ ፍርድ
ከሰይጣን እሥራት ነጻ መውጣት
ብዙ ሰዎች በሰይጣን እሥራት መያዛቸውን አያውቁም ምክንያቱም ሰይጣንን እና አሠራሩን ማስተዋል ስለማይችሉ ነው። ብዙ ጊዜ ሰይጣንን የምናውቀው በጸሎት
አማክኝነት ጮኾ ሲወጣ ብቻ ነው። በሥውር እያሰረ ፈቃዱን እንድናደርግ የሚሠራ የማይጮህ ሰይጣን መኖሩን በሚገባ አስተውለን አናውቅም ። የሰይጣንን ሓሳብ
መቃወም የምንችለው ግን ስትራቴጅውን እና አሠራሩን መገንዘብ ስንችል ነው። ጠላት በየት እና መቼ መምጣት እንደሚችል ካላወቅን ከወጥመዱ መውጣት
አንችልም ጠላትን ማጥቃት የምንችለውም የጠላትን ሁኔታ ስናውቅ ነው። ሰይጣን እኛ አንወቀው እንጂ እሱ ግን እለት እለት ይሰልለናል። በጌታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ ብርሃን ካልኖርን ደግሞ የጨለማውን ሥራ ማወቅ እና ከዚያ የጥፋት መንገድ ማምለጥ አንችልም።
ሐዋርያው ዮሐንስ ስለኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ሲናገር “የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ”ይላል 1ዮሐ3፥9። የድያብሎስ ሥራ
የሠራውም ሆነ ገና ያልሠራው ያለ እግዚአብሔር ልጅ ያለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሊፈርስ አይችልም። ሐዋርያው ጳውሎስ ፤ ሰይጣን በጨለማ ውስጥ እንዴት ያኖረን
እንደነበር ሲገልጥ “በበደላችሁና በኃጢአታችሁ ሙታን ነበራችሁ በነርሱም በዚህ ዓለም እንዳለው ኑሮ በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለቃ
እንደሆነው በአየር ላይ ሥልጣን እንዳለው አለቃ ፈቃድ በፊት ተመላለሳችሁባቸው”ይላል ኤፌ2፥1
ቅ.ጳውሎስ በሰይጣን ፈቃድ የሚመላለሱትን “የማይታዘዙ ልጆች” ይላቸዋል። እንግዲህ የሰይጣን እሥራት ማለት ይህ ነው በሰይጣን ፈቃድ መመላለስ ከሁሉም
የከፋው ባርነት ነው። እንዲህ ዓይነቱ ባርነት፤
_እውነት የሆነውን እንዳናውቅ
_ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ እንድንኖር
_አላማ የሌለው ባዶ ሕይወት እንድንኖር ያደርገናል።
የሰይጣን ሥውር አሠራር ሁለንተናችንን ተቆጣጥሮ የማናውቀውን ነገር እንድናደርግ ማድረግ ነው። አንዳዶችን ደግሞ “ሰይጣን የለም” በሚል ሞኝነት አሳውሯቸዋል።
ሰይጣን ራሱን ካልደበቀ ሥራውን እንደሚያስበው መሥራት ስለማይችል “ሰይጣን የለም በሚል አስተሳስብ” ራሱን ይደብቃል። በዚህ ዘዴው የሐሳብ እውርነትን
በማስፋፋት ራሱን ሳይገልጥ በጨለማ ተደብቆ በሰው ልጆች ላይ ፈቃዱን ሲፈጽም ኖሯል። ቅ.ጳውሎስ “የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው የዚህ
ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ” ይላል 2ቆሮ4፡4
ሰይጣን የሠራው ሥራ ያጠፋው ጥፋት ከጥቂት የእግዚአብሔር ሰዎች በቀር ያስተዋለው ሰው አልነበረም ። የዓለም ብርሃን የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ
ክርስቶስ በሰው ተፈጥሮ[በሥጋና በደም] ሲገለጥ ግን ማንነቱ ተገለጠ ሥራውም ፈረሰበት የሞት አደጋ የነበረባቸው ሰዎችም ነጻ ወጡ። “እርሱ ደግሞ በሞት ላይ
ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር ይኸውም ዲያብሎስ ነው በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሠሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ በሥጋና በደም
ተካፈለ” ዕብ 2፡14 እንዲል።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
ዛሬም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የጠበቀ ኅብረት ከሌለን የሰይጣን ማሠሪያ ከሆነው የጨለማ አስተሳሰብ መውጣት አንችልም። የምናደርገው ሁሉ የተለመደ በመሆኑ
ብቻ እውነት ወይም ሕይወት ያለበት ሊመስለን ይችላል። ዛሬ በወንድሙ ቂም ይዞ ይቅር አልልም ማለት የተለመደ ነው። ከተለያዩ ሴቶችና ወንዶች ጋር ዝሙት
መፈጸም የተለመደ ሆኗል እንደነውር መታየቱም እየቀረ ነው። ዓለማዊነት ስግብግብግብነት ጥላቻ እና መለያየት አመጽ ሁሉ የስልጣኔ አስተሳሰብ እንድሆነ
የሚያስቡ አሉ። ርኩሰት የበዛበት ሁሉ “የሰለጠነው ዓለም ” እየተባለ ይሞካሻል።
በክርስቶስ ብርሃን ሆነን ስንመለከተው ግን ዲያብሎስ በሰው ልጆች ላይ የፈጸመው ከፍተኛ ጥቃት ወይም የርኩሳን መናፍስት ሥውር የጨለማ ሥራ መሆኑን
እናስተውላለን። ይህን ካላስተዋልን ደግሞ ከዚህ አደገኛ እሥራት ነጻ ልንወጣ አንችልም።
ኢየሱስ ክርሥቶስ ከማንኛውም የኃጢአት ሥራ ወይም የግብዝነት ኑሮ ነጻ ማውጣት ይችላል።
ኢየሱስ ክርስቶስ የሰለጠነውንም ሆነ ያልሰለጠነውን ዓልም ከአጋናንንት እሥራት ነጻ ማውጣት ይችላል። ዋናው ነገር ግን ወደ እርሱ ዘወር ማለት ነው ቃሉ እንዲህ
ይላል “ወደጌታ ግን ዘወር ባለ ጊዜ ሁሉ መጋረጃው ይወሰዳል ጌታ ግን መንፈስ ነው የጌታ መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት አለ” 2ቆሮ 3፥16-17። በነጻነት ልንኖር
ክርስቶስ ነጻ አወጣን!!!
ይቀጥላል …..
ነጻነት የሰው ፍላጎት ብቻ ሳይሆን የሰው ተፈጥሮውም ነው። እግዚአብሔር በነጻነት ውስጥ ያስቀመጠው ታላቅ ምሥጢር አለ። ይህ የእግዚአብሔር ጥበብ እጅግ
በጣም አስደናቂ ነው። ማነኛውም የሰው ልጅ እውቀትና ችሎታ በሥራ ላይ ውለው ለሰው ጥቅም የሚሰጡት በዚህ በነጻነት ምሥጢር ነው።
ነጻነት በእግዚአብሔር መንፈስ የተሰጠ የሰው ማንነት ነው። ሰው ነጻ ፍጡር መሆኑን የሚያንጸባርቀው ገና ሲወለድ ጀምሮ ነው። ሕጻናት አቅም ካላነሳቸው በቀር
ዝም ብለው ምቀመጥ አይችሉም መሮጥ መጫወት ይፈልጋሉ እናት እና አባት እነርሱን ለመቆጣጠር ሲሞክሩ ተቃውሞአቸውን በለቅሶ ይገልጣሉ። ይህ ሁኔታ የነጻነት
ፍላጎት በትምህርት ወይም በአካባቢ ሁኔታ የሚገኝ ሳይሆን በተፈጥሮ በውስጣችን ያለ የእግዚአብሔር ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት ነው።
በዓለም ላይ ታላላቅ የርስ በርስ ጦርነቶች ተደርገዋል ፤ በየጊዜው የብዙ ሕዝብ ደም ብዙ ጊዜ ፈሶአል እየፈሰሰም ነው የሕዝብ አመጽ በየሀገሩ ይካሔዳል አብዛኛው
ምክንያት ግን ነጻነት ነው።
ነጻነትን በጣም የሚፈሩ ሰዎች ብዙ አፈና ሲያደርጉ እየነኩ ውይም እያበላሹ ያሉት የእግዚአብሔርን ምሥጢር ወይም የሰውን ዋና ነገር ሞሆኑን አይገንዘቡም።
አምባ ገነኖች መጨረሻቸው ሳያምር የቀረው የነጻነትን ምሥጢር ሳያውቁ በመቅረታቸው ነው።
ነጻነት ትልቅ ዋጋ ያስከፍላል ፤ ነጻነት እስካሁን ድረስ ያለደም ተግኝቶ አያውቅም መንፈሳዊው ነጻነት እንኳ የተገኘው በደም ነው። ለምሳሌ ፤ እስራኤላውያን
ከፈርዖን ሁለንተናዊ አገዛዝ ነጻ የወጡት ነውር የሌለለበት በግ ታርዶ ደሙ በር ላይ ከተረጨ [ከተቀባ] በኋላ ነበር። እንዲሁም ማነኛውም ኃጢአተኛ ከበደሉ ነጻ
ሊሆን የሚችለው ስለበደሉ ያቀረበው መሥዋት ከተሠዋ በኋላ ነው።
ነጻነት እንዲሁ በዋዛ የምናወራው ነገር አይደለም ፤ በነጻነት ምክንያት በዓለም ላይ ብዙ ደም ፈሷል። ነጻነት ይህን ያህል ዋጋ የሚያስከፍል ለምን ይሆን? ብለን
ብንመረምር በሰው ውስጥ ያለ መታፈን የማይችል የእግዚአብሔር ምሥጢር ስለሆነ ነው ማለት ይቻላል።
እንግዲህ ማህበራዊ ነጻነታችንን በፖለቲካ ታጋዮች ፤ በሰባዊ መብት ተሟጋቾች በጠብመንጃ እና በራሳችን ጥረት ልናገኝ እንችላለን እውነተኛው የሕይወት ነጻነት
የሚገኘው ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው። ሰው የነጻነት ጥያቄው በትክክል ተመልሶለት እረፍት የሚያገኘው ግን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ
ሲደርስ ነው። በሰው ውስጥ ያለው የእግዚአብሔር ምስጢር ፤ ትርጉም ወይም ፍቺ የሚያገኘው ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ ነው። በኢየሱስ ክርስቶስ ያልተገኘ
ነጻነት በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ ይምጣ ሌላ ባርነት አለው። በክርስቶስ ነጻ ያልወጣ ሰው ከክፉ ከገዥዎች ነጻ ቢወጣም ዛሬ እንደሚታየው ዓለም የዲያብሎስ
ባሪያ ሊሆን ይችላል። ባርነት ሙሉ ለሙሉ የሚወገደው በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው ። ይህ የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው።
ነጻ አውጭ ነን ሲሉ የነበሩት ሁሉ ዛሬ እጃችንን በአፋችን ላይ አስጭነው እየገዙን ነው። ዲያብሎስ ዓለምን እየገዛ ያለው በባሪያዎቹ በኩል ነው። በነገራችን ላይ
በክርስቶስ ነጻ ያልወጡ ገዥዎች ዕረፍት ያመጡልናል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው። ነጻነት የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው። ያለክርስቶስ ደግሞ ይህን ድንቅ ምሥጢር
ማወቅ መቅመስ አይቻልም።
በክርስቶስ ያለ ነጻነት
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ ወደ ምድር የመጣበት እና ሥጋ ለብሶ የተገለጠበት ምክንያት ነጻ ለማውጣት ነው። ቃሉ እንዲህ ይላል።
“የጌታ መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና ለታሠሩም መፈታትን ፤ ለእውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ
የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል” ሉቃ 4፤19።
እንግዲህ በክርስቶስ ከሦስት ነገሮች ነጻ መውጣት ይቻላል።
1.ከሠይጣን እሥራት ነጻ መውጣት ይቻላል
2.ከኃጢአት
3.በሕግ ከሚመጣ ፍርድ
ከሰይጣን እሥራት ነጻ መውጣት
ብዙ ሰዎች በሰይጣን እሥራት መያዛቸውን አያውቁም ምክንያቱም ሰይጣንን እና አሠራሩን ማስተዋል ስለማይችሉ ነው። ብዙ ጊዜ ሰይጣንን የምናውቀው በጸሎት
አማክኝነት ጮኾ ሲወጣ ብቻ ነው። በሥውር እያሰረ ፈቃዱን እንድናደርግ የሚሠራ የማይጮህ ሰይጣን መኖሩን በሚገባ አስተውለን አናውቅም ። የሰይጣንን ሓሳብ
መቃወም የምንችለው ግን ስትራቴጅውን እና አሠራሩን መገንዘብ ስንችል ነው። ጠላት በየት እና መቼ መምጣት እንደሚችል ካላወቅን ከወጥመዱ መውጣት
አንችልም ጠላትን ማጥቃት የምንችለውም የጠላትን ሁኔታ ስናውቅ ነው። ሰይጣን እኛ አንወቀው እንጂ እሱ ግን እለት እለት ይሰልለናል። በጌታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ ብርሃን ካልኖርን ደግሞ የጨለማውን ሥራ ማወቅ እና ከዚያ የጥፋት መንገድ ማምለጥ አንችልም።
ሐዋርያው ዮሐንስ ስለኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ሲናገር “የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ”ይላል 1ዮሐ3፥9። የድያብሎስ ሥራ
የሠራውም ሆነ ገና ያልሠራው ያለ እግዚአብሔር ልጅ ያለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሊፈርስ አይችልም። ሐዋርያው ጳውሎስ ፤ ሰይጣን በጨለማ ውስጥ እንዴት ያኖረን
እንደነበር ሲገልጥ “በበደላችሁና በኃጢአታችሁ ሙታን ነበራችሁ በነርሱም በዚህ ዓለም እንዳለው ኑሮ በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለቃ
እንደሆነው በአየር ላይ ሥልጣን እንዳለው አለቃ ፈቃድ በፊት ተመላለሳችሁባቸው”ይላል ኤፌ2፥1
ቅ.ጳውሎስ በሰይጣን ፈቃድ የሚመላለሱትን “የማይታዘዙ ልጆች” ይላቸዋል። እንግዲህ የሰይጣን እሥራት ማለት ይህ ነው በሰይጣን ፈቃድ መመላለስ ከሁሉም
የከፋው ባርነት ነው። እንዲህ ዓይነቱ ባርነት፤
_እውነት የሆነውን እንዳናውቅ
_ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ እንድንኖር
_አላማ የሌለው ባዶ ሕይወት እንድንኖር ያደርገናል።
የሰይጣን ሥውር አሠራር ሁለንተናችንን ተቆጣጥሮ የማናውቀውን ነገር እንድናደርግ ማድረግ ነው። አንዳዶችን ደግሞ “ሰይጣን የለም” በሚል ሞኝነት አሳውሯቸዋል።
ሰይጣን ራሱን ካልደበቀ ሥራውን እንደሚያስበው መሥራት ስለማይችል “ሰይጣን የለም በሚል አስተሳስብ” ራሱን ይደብቃል። በዚህ ዘዴው የሐሳብ እውርነትን
በማስፋፋት ራሱን ሳይገልጥ በጨለማ ተደብቆ በሰው ልጆች ላይ ፈቃዱን ሲፈጽም ኖሯል። ቅ.ጳውሎስ “የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው የዚህ
ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ” ይላል 2ቆሮ4፡4
ሰይጣን የሠራው ሥራ ያጠፋው ጥፋት ከጥቂት የእግዚአብሔር ሰዎች በቀር ያስተዋለው ሰው አልነበረም ። የዓለም ብርሃን የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ
ክርስቶስ በሰው ተፈጥሮ[በሥጋና በደም] ሲገለጥ ግን ማንነቱ ተገለጠ ሥራውም ፈረሰበት የሞት አደጋ የነበረባቸው ሰዎችም ነጻ ወጡ። “እርሱ ደግሞ በሞት ላይ
ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር ይኸውም ዲያብሎስ ነው በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሠሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ በሥጋና በደም
ተካፈለ” ዕብ 2፡14 እንዲል።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
በሉቃስ 4፡19 ላይ“ የተጠቁትን ነጻ አወጣ ዘንድ ልኮኛል” የሚለው ቃል በሰይጣን አሠራር የአዕምሮ ጥቃት የደረሰባቸውን ፤ እውነት የሆነውን እንዳያውቁ ፤
የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዳያስተውሉ አእምሮአቸው የተያዘባቸውን ሰዎች ለማስለቀቅ መገለጡን የሚያሳይ ቃል ነው።
ዛሬም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የጠበቀ ኅብረት ከሌለን የሰይጣን ማሠሪያ ከሆነው የጨለማ አስተሳሰብ መውጣት አንችልም። የምናደርገው ሁሉ የተለመደ በመሆኑ
ብቻ እውነት ወይም ሕይወት ያለበት ሊመስለን ይችላል። ዛሬ በወንድሙ ቂም ይዞ ይቅር አልልም ማለት የተለመደ ነው። ከተለያዩ ሴቶችና ወንዶች ጋር ዝሙት
መፈጸም የተለመደ ሆኗል እንደነውር መታየቱም እየቀረ ነው። ዓለማዊነት ስግብግብግብነት ጥላቻ እና መለያየት አመጽ ሁሉ የስልጣኔ አስተሳሰብ እንድሆነ
የሚያስቡ አሉ። ርኩሰት የበዛበት ሁሉ “የሰለጠነው ዓለም ” እየተባለ ይሞካሻል።
በክርስቶስ ብርሃን ሆነን ስንመለከተው ግን ዲያብሎስ በሰው ልጆች ላይ የፈጸመው ከፍተኛ ጥቃት ወይም የርኩሳን መናፍስት ሥውር የጨለማ ሥራ መሆኑን
እናስተውላለን። ይህን ካላስተዋልን ደግሞ ከዚህ አደገኛ እሥራት ነጻ ልንወጣ አንችልም።
ኢየሱስ ክርሥቶስ ከማንኛውም የኃጢአት ሥራ ወይም የግብዝነት ኑሮ ነጻ ማውጣት ይችላል።
ኢየሱስ ክርስቶስ የሰለጠነውንም ሆነ ያልሰለጠነውን ዓልም ከአጋናንንት እሥራት ነጻ ማውጣት ይችላል። ዋናው ነገር ግን ወደ እርሱ ዘወር ማለት ነው ቃሉ እንዲህ
ይላል “ወደጌታ ግን ዘወር ባለ ጊዜ ሁሉ መጋረጃው ይወሰዳል ጌታ ግን መንፈስ ነው የጌታ መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት አለ” 2ቆሮ 3፥16-17። በነጻነት ልንኖር
ክርስቶስ ነጻ አወጣን!!!
ይቀጥላል …..
KING ( ከእምነትና ከስራ ማን ይበልጣል?) ናፍቆት ገበየሁ
እንደኔ እንደኔ እምነት ቀዳሚ ነው። እውነተኛ አማኝ በስራው ይታወቃል። አምናለሁ የሚለን ሁሉ ግን አማኛ አይደለም። እውነተኛ ስራን ለመስራት ማመን ይኖርብናል ለምሳላሌ አንድ ፈረስና ጋሪ ቢኖሩ ቀዳሚው ፈረሱ ነው ፈረሱ ግን ጋሪውን ይዞት ይሄዳል ጋሪው ዞሮ ፈረሱን እየጎተተ አይሄድም እንደ ስርዐቱ ፈረሱ ከቀደመ ስራም ይሰራል ማለት ነው። ስለዚህ እምነት በፈረሱ ይመሰላል ስራ ደሞ በጋሪው ማለት ነው እውነተኛ እምነት ያለው ሰው ቅዱስ ስራ እየሰራ የጌታ መክበሪያ ሆኖ ይኖራል። ነገር ግን እምነት በአፉ ብቻ የሆነ ስው እምነቱ ባዶ ነውና ስራውም ባዶ ይሆናል ከሁለቱም ሳይሆን ባዶውን ይቀራል ስለዚእህ እውነት የሚያምን ሰው ሁል ግዜ እውነተኛ ስራ በእምነቱ ስር ይኖራል ማለት ነው ስለዚህ እምነት ከስራ ይበልጣል ማለት ነው። ሌላ ደሞ ስራ ሰርተን ከፍተኛ ቦታ ለመድረስ ወይም በስራችን መጠቀምና ከፍ ማለት ከፈለግን መጀመሪያ ህሊናችን በስራው ላይ (በነገሩ ላይ) ማመን መቻል አለበት ሰውነታችን ስራውን ለመስራት ትዕዛዝ የሚያገኘው እኛ ስናምን ብቻ ነው ማለት ነው። ለምሳሌ አንድ የታወቀ ሯጭ ከመሮጡ በፊት ማሸነፉን አምኖ ለዕግሩ ይነግረዋል ያመነበትን ያስረዳዋል ማለት ነው ያንን የተረዳው ልብና እግር ደሞ እምነቱን ከግብ ለማድረስ ስራ ይ ሰራሉ ማለት ነው በመጨረሻም በስራው ምክንያት እምነት ከግብ ደረሰ ማለት ነው ስለዚህ ምን ግዜም ቢሆን እምነት ዋና ነው እውነተኛ ስራ በዕምነት ስር የሚኖር የእምነት ውጤት ነው ( ስራ የምለው እውነተኛ ስራ ማለቴ ነው ከ እውነተኛ አማኞች የሚገኝ እውነተኛ የጽድቅ ስራ)። ነገር ግን በስራችን መብዛት ወይም ማነስ አይደለም የምንጸድቀው ወይም የምንድነው በእምነት ነው እንጂ ምክንያቱም በእውነተኛ እምነት ወስጥ እውነተኛ ስራ እንዳል እናውቃለን እና።
KING ( የጌታ ልጆች አይፈሩም) ናፍቆት ገበየሁ
በጌታ የሚያምንና የማያምንን ለመለየት ቀላል ነው።
የሚያምን አይፈራም
የማያምን ይፈራል
የጌታ ልጆች ከፍርሃት እራቁ ይምታመልኩት አምላክ ከሁሉም ይበልጣል እና አትፍሩ ፍርሃትን ለማያምኑት ተዉላቸው ምክንያቱም ከነሱ ጋር የለው አለማመን ነውና የአለማመን አለቃ ደሞ ያወ የፈረደበት ዲያቢሎስ ነው እሱ ደሞ ፈሪ ነው ሃይልም የለውም ከእግራችን ስር ስለሆነ እንረግጠዋለን ዲያቢሎስ እንካን ጌታችንን ሊገዳደር ይቅር እና በጌታ ይምናምነውን እኛን አይችለንም ስሊዚህ ያማያምኑ ሰዎች ቢፈሩ አትፍረዱባቸው በፈሪና ሰነፍ መሪ ስለሚመሩ ይለቁንስ እውነቱን ንገሯቸውና ወደማምን እነዲመጡ እርዷቸው የፈጠራቸወ ልጅነትን የሰጣቸው ጌታ ዘውትር መመለሳቸውን ይናፍቃልና በሱ የሚያምን አይፈራም
የሚያምኑ ቢሞቱም ቢኖሩም የጌታ ናቸው
የማያመኑ ግን ዘወትር በፍርሃት ይኖራሉ ሶሞቱም በጨለማ ውስጥ ይኖራሉ
እባካችሁ ካለማመን ወደ ማመን ከመፍራት ወደ መድፈር ተሸጋገሩ!
ይቆየን
የሚያምን አይፈራም
የማያምን ይፈራል
የጌታ ልጆች ከፍርሃት እራቁ ይምታመልኩት አምላክ ከሁሉም ይበልጣል እና አትፍሩ ፍርሃትን ለማያምኑት ተዉላቸው ምክንያቱም ከነሱ ጋር የለው አለማመን ነውና የአለማመን አለቃ ደሞ ያወ የፈረደበት ዲያቢሎስ ነው እሱ ደሞ ፈሪ ነው ሃይልም የለውም ከእግራችን ስር ስለሆነ እንረግጠዋለን ዲያቢሎስ እንካን ጌታችንን ሊገዳደር ይቅር እና በጌታ ይምናምነውን እኛን አይችለንም ስሊዚህ ያማያምኑ ሰዎች ቢፈሩ አትፍረዱባቸው በፈሪና ሰነፍ መሪ ስለሚመሩ ይለቁንስ እውነቱን ንገሯቸውና ወደማምን እነዲመጡ እርዷቸው የፈጠራቸወ ልጅነትን የሰጣቸው ጌታ ዘውትር መመለሳቸውን ይናፍቃልና በሱ የሚያምን አይፈራም
የሚያምኑ ቢሞቱም ቢኖሩም የጌታ ናቸው
የማያመኑ ግን ዘወትር በፍርሃት ይኖራሉ ሶሞቱም በጨለማ ውስጥ ይኖራሉ
እባካችሁ ካለማመን ወደ ማመን ከመፍራት ወደ መድፈር ተሸጋገሩ!
ይቆየን
እግዚአብሔር መቼ ነው የሚወደን መቼ ነው የሚጠላን? ናፈቆት ገበየሁ
ጌታ ሁሌም ይወደናል ጠልቶንም አያውቅም
በመጀመሪያ እግዚአብሔር መቼም ቢሆን አይጠላንም በተለይ በልጁ ደም ካጠበን ጀምሮ ለኛ ያለውን ፍቅር በግልጽ አሳይቶናል። ነገር ግን ብዙዎቻችን ጌታን እንደ ገዳይ እንደ ክፉ እንደ አረመኔ በማየት አገልግሎታችን ወይም ህይወታችን በፍርሃት የተለወሰ አምልኮ ነው የምናመልከው ነገር ግን የምናመልከው ጌታ ኢየሱስ ክረስቶስ እንዲሁ የወደደን ከባርነት ወደ ልጅነት ያሸጋገረን የለመንነውና የጠየቅነውን እንደሚያስፈልገን አድርጎ የሚሰጠን ስለወደድነው የማይወደን ወይም ስለጠላነው ያማይጠላን ልዩ ፍቅር ጌታ ነው።
ስለዚህ የምታመለኩትን አምላክ ለሌሎች ስበኩ የፍቅር ጌታ የሰላም ንጉስ ከምንም በላይ ልጆቹን የሚወድ ጌታ እንደሆነ ተናገሩ ድንቅ ስራውን መስክሩ እውነትን መስክሩ። እግዚአብሔር ታላቅ ነው ሰው እስከ ሞት ሊወደን ይችላል እሱ ግን ፍቅሩ ከመቃብር ያልፋል ስለዚህ ምን ግዜም ከኛ የማይለየውን ንጹህ ውድ ፍቅር የሆነ አባት ለአለም ስበኩ ስለስሙ አትፈሩ የማያምኑትን በፍቅር አሳምኗቸው ያመናችሁ የሚመስላችሁም እምነታችሁን መርምራችሁ ጠንቅቃችሁ ተረዱ እምነትና ስርዓትን ለዩ ባህልንና ሃይማኖትን አንቀላቅል እውነተኛ የጌታ ልጆች እንሁን እርስ በዕርሳችን እንፋቀር ጌታ ከኛ የሚፈልገው እሱን ነውነና።
እሱ ሁሌም ይወደናል እኛ ግን ፍቅራችን ከጥቅም ጋር የተዛመደ ስለሆነ የምንፈልገው ነገር ሲሆን እናመሰግነዋልን ያላሰብነው ነገር ሲሆን ግን ስሙን መጥራት የስጠላናል እባካችሁ ፍቅራችን በጥቅም የተሸፈነ አይሁን ጌታ እንዲሁ ስለወደደን እነዲሁ እንውደደው መውደዳችንን ደሞ በስራ እንግለጸው ያን ግዜ የጌታ ልጆች እንባላለን።
ይቆየን
በመጀመሪያ እግዚአብሔር መቼም ቢሆን አይጠላንም በተለይ በልጁ ደም ካጠበን ጀምሮ ለኛ ያለውን ፍቅር በግልጽ አሳይቶናል። ነገር ግን ብዙዎቻችን ጌታን እንደ ገዳይ እንደ ክፉ እንደ አረመኔ በማየት አገልግሎታችን ወይም ህይወታችን በፍርሃት የተለወሰ አምልኮ ነው የምናመልከው ነገር ግን የምናመልከው ጌታ ኢየሱስ ክረስቶስ እንዲሁ የወደደን ከባርነት ወደ ልጅነት ያሸጋገረን የለመንነውና የጠየቅነውን እንደሚያስፈልገን አድርጎ የሚሰጠን ስለወደድነው የማይወደን ወይም ስለጠላነው ያማይጠላን ልዩ ፍቅር ጌታ ነው።
ስለዚህ የምታመለኩትን አምላክ ለሌሎች ስበኩ የፍቅር ጌታ የሰላም ንጉስ ከምንም በላይ ልጆቹን የሚወድ ጌታ እንደሆነ ተናገሩ ድንቅ ስራውን መስክሩ እውነትን መስክሩ። እግዚአብሔር ታላቅ ነው ሰው እስከ ሞት ሊወደን ይችላል እሱ ግን ፍቅሩ ከመቃብር ያልፋል ስለዚህ ምን ግዜም ከኛ የማይለየውን ንጹህ ውድ ፍቅር የሆነ አባት ለአለም ስበኩ ስለስሙ አትፈሩ የማያምኑትን በፍቅር አሳምኗቸው ያመናችሁ የሚመስላችሁም እምነታችሁን መርምራችሁ ጠንቅቃችሁ ተረዱ እምነትና ስርዓትን ለዩ ባህልንና ሃይማኖትን አንቀላቅል እውነተኛ የጌታ ልጆች እንሁን እርስ በዕርሳችን እንፋቀር ጌታ ከኛ የሚፈልገው እሱን ነውነና።
እሱ ሁሌም ይወደናል እኛ ግን ፍቅራችን ከጥቅም ጋር የተዛመደ ስለሆነ የምንፈልገው ነገር ሲሆን እናመሰግነዋልን ያላሰብነው ነገር ሲሆን ግን ስሙን መጥራት የስጠላናል እባካችሁ ፍቅራችን በጥቅም የተሸፈነ አይሁን ጌታ እንዲሁ ስለወደደን እነዲሁ እንውደደው መውደዳችንን ደሞ በስራ እንግለጸው ያን ግዜ የጌታ ልጆች እንባላለን።
ይቆየን
Subscribe to:
Posts (Atom)